Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
AbebeB
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
Post
by AbebeB » 21 Jan 2022, 00:06
አንዱ ፋርጤ፣ የጽዮን ማርያም ጁንታ ነች፡ የጎንደር ታቦት በአንድ ለአምስት ስም እርሷን አይገብርም አለ፡፡ አጃኢባ!
ፎጤ ተቀብሎ እሬ እርሷ እኮ ተማርካለች ሲል ቆማጤ ይዣታለሁ እኮ አለልሻ፡፡
ከዚያ ያልገባው የEthio 360 በቀቀኖች አንዱ ከኤርትራም ቢሆን እናስመልሣታለን እኮ ሲል አቅራራ፡፡
ከሶስቱ “ፈ” ዎች ወግ የተገኘ ነው፡፡
