Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Naga Tuma
- Member+
- Posts: 5527
- Joined: 24 Apr 2007, 00:27
Post
by Naga Tuma » 20 Jan 2022, 19:39
ካልተሳሳትኩ እነዚህ ቃላት ብያንስ በሶስት የኢትዮጵያ ቋንቋዎች የታወቁ ግን ኣንድ ትርጉም ያላቸዉ ናቸዉ።
የቃላቶቹ ትርጉም ለምን ኣንድ ሆነ ያሚለዉን ለቋንቋ እና ታሪክ ተመራማሪዎች መተዉ ይቻላል።
ትግርኛ ተናጋሪዉ ከትግሬ ያልተወለደ ኣማራ ኣማራ ኣይዴለም ካለ፣ ቦረና ተናጋሪዉ ከቦረና ያልተወለደ ኦሮሞ ኦሮሞ ኣይዴለም ካለ፣ የኣማርኛ ተናጋሪ እና ኣፋን ኦሮሞ ተናጋሪ ኢትዮጵያዊያን የጎሳ ሙግት ምን ይባላል? ቃሉ እና ቃልቻ ለየብቻ ናቸዉ ብሎ ክርክር?
Last edited by
Naga Tuma on 20 Jan 2022, 20:25, edited 2 times in total.
-
Temt
- Member+
- Posts: 5279
- Joined: 04 Jun 2013, 22:23
Post
by Temt » 20 Jan 2022, 19:45
Naga Tuma wrote: ↑20 Jan 2022, 19:39
ካልተሳሳትኩ እነዚህ ቃላት ብያንስ በሶስት የኢትዮጵያ ቋንቋዎች የታወቁ ግን ኣንድ ትርጉም ያላቸዉ ናቸዉ።
የቃላቶቹ ትርጉም ለምን ኣንድ ሆነ ያሚለዉን ለቋንቋ እና ታሪክ ተመራማሪዎች መተዉ ይቻላል።
ትግርኛ ተናጋሪዉ ከትግሬ ያልተወለደ ኣማራ ኣማራ ኣይዴለም ካለ፣ ቦረና ተናጋሪዉ ከቦረና ያልተወለደ ኦሮሞ ኦሮሞ ኣይዴለም ካለ፣ የኣማርኛ ተናጋሪ እና ኣፋን ኦሮሞ ተናጋሪ ኢትዮጵያዊያን የጎሳ ሙግት ምን ይባላል?
I don't see any Tigrigna word there. The Tigrigna word is spelled like this:
ሓቂ
-
Naga Tuma
- Member+
- Posts: 5527
- Joined: 24 Apr 2007, 00:27
Post
by Naga Tuma » 20 Jan 2022, 19:50
Temt wrote: ↑20 Jan 2022, 19:45
Naga Tuma wrote: ↑20 Jan 2022, 19:39
ካልተሳሳትኩ እነዚህ ቃላት ብያንስ በሶስት የኢትዮጵያ ቋንቋዎች የታወቁ ግን ኣንድ ትርጉም ያላቸዉ ናቸዉ።
የቃላቶቹ ትርጉም ለምን ኣንድ ሆነ ያሚለዉን ለቋንቋ እና ታሪክ ተመራማሪዎች መተዉ ይቻላል።
ትግርኛ ተናጋሪዉ ከትግሬ ያልተወለደ ኣማራ ኣማራ ኣይዴለም ካለ፣ ቦረና ተናጋሪዉ ከቦረና ያልተወለደ ኦሮሞ ኦሮሞ ኣይዴለም ካለ፣ የኣማርኛ ተናጋሪ እና ኣፋን ኦሮሞ ተናጋሪ ኢትዮጵያዊያን የጎሳ ሙግት ምን ይባላል?
I don't see any Tigrigna word there. The Tigrigna word is spelled like this:
ሓቂ
Thank you for the correction. That is the word I meant to write.