Page 1 of 1

መስቀል አከባበር በኦሮሚያ ደማቅ ነበር፡፡

Posted: 20 Jan 2022, 17:38
by AbebeB
ተዋሂዶ ዘወጨጌ በዓል ዛሬ በኦሮሚያ በድምቀት ተከብሮ ውሎአል፡፡ የሚገርመው ግን በቀቀኑ ደብተራ ሀብታሙ አያሌው ዛሬ ደግሞ በኦሮሚያ የተከበረው የጥቂት በዓል በአማራ ባህል ስላልሆነ እያለ ያማርራልና አድምጡት፡፡ ባይከበር ኖሮ ግን ጩኸቱ በዓላችንን እንዳናከብር በተረኞቹ ተከለከልን የሚል ይሆን ነበር፡፡ በተጨማሪም ቆምጨ ደግሞ በአማራ ክልል የሚገኘውን የሙስሊም መስጂድ ሲያፈርስ ውሎአል፡፡


Re: መስቀል አከባበር በኦሮሚያ ደማቅ ነበር፡፡

Posted: 20 Jan 2022, 17:50
by AbebeB
AbebeB wrote:
20 Jan 2022, 17:38
ተዋሂዶ ዘወጨጌ በዓል ዛሬ በኦሮሚያ በድምቀት ተከብሮ ውሎአል፡፡ የሚገርመው ግን በቀቀኑ ደብተራ ሀብታሙ አያሌው ዛሬ ደግሞ በኦሮሚያ የተከበረው የጥቂት በዓል በአማራ ባህል ስላልሆነ እያለ ያማርራልና አድምጡት፡፡ ባይከበር ኖሮ ግን ጩኸቱ በዓላችንን እንዳናከብር በተረኞቹ ተከለከልን የሚል ይሆን ነበር፡፡ በተጨማሪም ቆምጨ ደግሞ በአማራ ክልል የሚገኘውን የሙስሊም መስጂድ ሲያፈርስ ውሎአል፡፡

ቆማጣው ደብተራ ሀብታሙ አያሌው ያማረረው እንዲህ ያማረውን አከባበር ነው፡፡ መልካም ነገርን የማይወድላቸው ኃላ ቀር ሠፋሪ ማለት እነርሱ ናቸውና፡፡


Re: መስቀል አከባበር በኦሮሚያ ደማቅ ነበር፡፡

Posted: 20 Jan 2022, 19:02
by euroland
AbebeMeqelle
How about at your beloved Chigray Kilil?

AbebeB wrote:
20 Jan 2022, 17:38
ተዋሂዶ ዘወጨጌ በዓል ዛሬ በኦሮሚያ በድምቀት ተከብሮ ውሎአል፡፡ የሚገርመው ግን በቀቀኑ ደብተራ ሀብታሙ አያሌው ዛሬ ደግሞ በኦሮሚያ የተከበረው የጥቂት በዓል በአማራ ባህል ስላልሆነ እያለ ያማርራልና አድምጡት፡፡ ባይከበር ኖሮ ግን ጩኸቱ በዓላችንን እንዳናከብር በተረኞቹ ተከለከልን የሚል ይሆን ነበር፡፡ በተጨማሪም ቆምጨ ደግሞ በአማራ ክልል የሚገኘውን የሙስሊም መስጂድ ሲያፈርስ ውሎአል፡፡