Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

መስቀል አከባበር በኦሮሚያ ደማቅ ነበር፡፡

Post by AbebeB » 20 Jan 2022, 17:38

ተዋሂዶ ዘወጨጌ በዓል ዛሬ በኦሮሚያ በድምቀት ተከብሮ ውሎአል፡፡ የሚገርመው ግን በቀቀኑ ደብተራ ሀብታሙ አያሌው ዛሬ ደግሞ በኦሮሚያ የተከበረው የጥቂት በዓል በአማራ ባህል ስላልሆነ እያለ ያማርራልና አድምጡት፡፡ ባይከበር ኖሮ ግን ጩኸቱ በዓላችንን እንዳናከብር በተረኞቹ ተከለከልን የሚል ይሆን ነበር፡፡ በተጨማሪም ቆምጨ ደግሞ በአማራ ክልል የሚገኘውን የሙስሊም መስጂድ ሲያፈርስ ውሎአል፡፡


AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: መስቀል አከባበር በኦሮሚያ ደማቅ ነበር፡፡

Post by AbebeB » 20 Jan 2022, 17:50

AbebeB wrote:
20 Jan 2022, 17:38
ተዋሂዶ ዘወጨጌ በዓል ዛሬ በኦሮሚያ በድምቀት ተከብሮ ውሎአል፡፡ የሚገርመው ግን በቀቀኑ ደብተራ ሀብታሙ አያሌው ዛሬ ደግሞ በኦሮሚያ የተከበረው የጥቂት በዓል በአማራ ባህል ስላልሆነ እያለ ያማርራልና አድምጡት፡፡ ባይከበር ኖሮ ግን ጩኸቱ በዓላችንን እንዳናከብር በተረኞቹ ተከለከልን የሚል ይሆን ነበር፡፡ በተጨማሪም ቆምጨ ደግሞ በአማራ ክልል የሚገኘውን የሙስሊም መስጂድ ሲያፈርስ ውሎአል፡፡

ቆማጣው ደብተራ ሀብታሙ አያሌው ያማረረው እንዲህ ያማረውን አከባበር ነው፡፡ መልካም ነገርን የማይወድላቸው ኃላ ቀር ሠፋሪ ማለት እነርሱ ናቸውና፡፡


euroland
Member+
Posts: 7935
Joined: 08 Jun 2018, 12:42

Re: መስቀል አከባበር በኦሮሚያ ደማቅ ነበር፡፡

Post by euroland » 20 Jan 2022, 19:02

AbebeMeqelle
How about at your beloved Chigray Kilil?

AbebeB wrote:
20 Jan 2022, 17:38
ተዋሂዶ ዘወጨጌ በዓል ዛሬ በኦሮሚያ በድምቀት ተከብሮ ውሎአል፡፡ የሚገርመው ግን በቀቀኑ ደብተራ ሀብታሙ አያሌው ዛሬ ደግሞ በኦሮሚያ የተከበረው የጥቂት በዓል በአማራ ባህል ስላልሆነ እያለ ያማርራልና አድምጡት፡፡ ባይከበር ኖሮ ግን ጩኸቱ በዓላችንን እንዳናከብር በተረኞቹ ተከለከልን የሚል ይሆን ነበር፡፡ በተጨማሪም ቆምጨ ደግሞ በአማራ ክልል የሚገኘውን የሙስሊም መስጂድ ሲያፈርስ ውሎአል፡፡


Post Reply