Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Guest1
Member
Posts: 1926
Joined: 28 Dec 2006, 01:02

Re: ባለጸጋ ኢትዮጵያዊያን ለአንድ ዉሻ እስከ 100 ሺ ብር ይከፍላሉ !

Post by Guest1 » 19 Jan 2022, 09:06

Hሆረስ
ክ10 አመት በፊት ይህን ቢዝነስ ኣይዲያ ለዘመድ ነገሬ ነበር የሚሰማኝ ጠፋ እንጂ። ይኸው አልቀረም። አንተ ግን የአገርና የውጭ አገር 'ቡርዧ' ባህል እንደሚወራረሱ እንዴት ዘነጋህ? የምትገርመው አንተ!

Horus
Senior Member+
Posts: 30911
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ባለጸጋ ኢትዮጵያዊያን ለአንድ ዉሻ እስከ 100 ሺ ብር ይከፍላሉ !

Post by Horus » 19 Jan 2022, 14:21

Guest1 wrote:
19 Jan 2022, 09:06
Hሆረስ
ክ10 አመት በፊት ይህን ቢዝነስ ኣይዲያ ለዘመድ ነገሬ ነበር የሚሰማኝ ጠፋ እንጂ። ይኸው አልቀረም። አንተ ግን የአገርና የውጭ አገር 'ቡርዧ' ባህል እንደሚወራረሱ እንዴት ዘነጋህ? የምትገርመው አንተ!
ምንድን ነው የምትቀላምደው እኔ አገር ቤት ሳድግ ጅብ የሚጠብቁ፣ ከብት የሚጠብቁ፣ ልጆች የሚጫውቱ ሶስት አስገራሚ ውሾች ነበሩን! ዘቢደር ሲሞት አልቅሰን ነው የቀበርነው! ትልቁን የሰው ልጅ ጓደኛ ከቡርዧ ጋር ምን አገናኘው? እኔ የውሾች ዋጋ ምን ያህል እንደ ተወደደ ለማሳየት እንጂ ስለ ከበርቴ ምናምን ለማለት አይደለም ! ትግሬ የሚበላው ያጣው በራሱ ደደብ መሪዎች መጨማለቅና ሰርቶ ከመክበር መስረቅና መዝረፍ ሃይማኖት ስላደረገ ነው። የቆረቆረህ ያ ከሆነ ። አው የትግሬ ባንዳ ተከታዮች ስንዴ ካሜሪካ ለምነው ባምባሻ ነው ሚኖሩት! የሸዋ ውሾች የዶሮ ስጋ ነው የሚበሉት!!! ወንድሜ፣ ትግሬን ከጉራ ወደ ስራ ዙር በለው! በቃ!!

sebdoyeley
Member+
Posts: 5507
Joined: 14 Feb 2020, 04:27

Re: ባለጸጋ ኢትዮጵያዊያን ለአንድ ዉሻ እስከ 100 ሺ ብር ይከፍላሉ !

Post by sebdoyeley » 19 Jan 2022, 15:36

It is true, Horus was grown up surrounded by remarkable dogs,
even He had his own dog who read a bible for him.
it seems a jock to whom he didn't see you grew up brother Horus.
Horus wrote:
19 Jan 2022, 14:21
Guest1 wrote:
19 Jan 2022, 09:06
Hሆረስ
ክ10 አመት በፊት ይህን ቢዝነስ ኣይዲያ ለዘመድ ነገሬ ነበር የሚሰማኝ ጠፋ እንጂ። ይኸው አልቀረም። አንተ ግን የአገርና የውጭ አገር 'ቡርዧ' ባህል እንደሚወራረሱ እንዴት ዘነጋህ? የምትገርመው አንተ!
ምንድን ነው የምትቀላምደው እኔ አገር ቤት ሳድግ ጅብ የሚጠብቁ፣ ከብት የሚጠብቁ፣ ልጆች የሚጫውቱ ሶስት አስገራሚ ውሾች ነበሩን! ዘቢደር ሲሞት አልቅሰን ነው የቀበርነው! ትልቁን የሰው ልጅ ጓደኛ ከቡርዧ ጋር ምን አገናኘው? እኔ የውሾች ዋጋ ምን ያህል እንደ ተወደደ ለማሳየት እንጂ ስለ ከበርቴ ምናምን ለማለት አይደለም ! ትግሬ የሚበላው ያጣው በራሱ ደደብ መሪዎች መጨማለቅና ሰርቶ ከመክበር መስረቅና መዝረፍ ሃይማኖት ስላደረገ ነው። የቆረቆረህ ያ ከሆነ ። አው የትግሬ ባንዳ ተከታዮች ስንዴ ካሜሪካ ለምነው ባምባሻ ነው ሚኖሩት! የሸዋ ውሾች የዶሮ ስጋ ነው የሚበሉት!!! ወንድሜ፣ ትግሬን ከጉራ ወደ ስራ ዙር በለው! በቃ!!

ZEMEN
Member
Posts: 2492
Joined: 27 Jun 2011, 14:37

Re: ባለጸጋ ኢትዮጵያዊያን ለአንድ ዉሻ እስከ 100 ሺ ብር ይከፍላሉ !

Post by ZEMEN » 19 Jan 2022, 16:52

ዘቢደር ሲሞት አልቅሰን ነው የቀበርነው
What was so different about Zebider? Just entranced. Knowing how dogs are treated in Ethiopia,yet, Zebider was laid with such respect.

Horus
Senior Member+
Posts: 30911
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ባለጸጋ ኢትዮጵያዊያን ለአንድ ዉሻ እስከ 100 ሺ ብር ይከፍላሉ !

Post by Horus » 19 Jan 2022, 19:17

ZEMEN wrote:
19 Jan 2022, 16:52
ዘቢደር ሲሞት አልቅሰን ነው የቀበርነው
What was so different about Zebider? Just entranced. Knowing how dogs are treated in Ethiopia,yet, Zebider was laid with such respect.
ዘቢደር ቤት ውስጥ ምታድር መጫወቻችን ነበርች ልጆች ሆነን ። አንተ የከተማ ዉሻ አይተህ ነው ። ባላገር ቤት የሌለው ዉሻ የለም ። አገልጋዮች ስለሆኑ ዉሻ ሁሉ ቤት፣ ባለቤት አለው ። አንድ ዉሻ ወይ ታምሞ (አበደ) ይባላ ቤቱን ጥሎ ካልጠፋ በስተቀር ከግቢው የሚጠፋ ዉሻ የለም። አንዳንዴ ከጌታቸው ጋር አደን ሄደው ወይ ከጅብ ጋር ሲታገሉ ተነክሰው የሚሞቱ አሉ እንጂ ዝም ብሎ ቤት አልባ ዉሻ የለም። ከተማ ወስጥና ገበያ አካባቢ ያሉ ዉሾች ናቸው ምግብ ልመና ሲዞሩ የሚጠፉና የሚደበደቡ ብሎም በማዘጋጃ ቤት በመርዝ የሚገደሉ ! ያ የጭካኔ ዘመን ነው ። ይህው እዚህ ቪዲዮ ውስጥ አንዱ ሰውዬ ስራው ቤት አልባ ውሾችን መነከባከብ ነው! ትልቅ እድገት ። የባላገር ዉሻ ሰራ አለው! ከረኛ ጋር ከብት የሚጠብቅ ዉሻ አለ ወዘተ ! ዉሻ ከሰው ጋር ባልሳሳት 50 ሺ አመት አብሮ ኖሮዋል!

sun
Member+
Posts: 9325
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: ባለጸጋ ኢትዮጵያዊያን ለአንድ ዉሻ እስከ 100 ሺ ብር ይከፍላሉ !

Post by sun » 19 Jan 2022, 22:08

Horus wrote:
19 Jan 2022, 03:11

Sounds funny news because in Ethiopia there are millions of stray dogs who can be captured, fed, health checked, trained, etc. so that they may become skillful just like Mohamed Ali and can dance like the bvtterfly and sting like the Bee.


Guest1
Member
Posts: 1926
Joined: 28 Dec 2006, 01:02

Re: ባለጸጋ ኢትዮጵያዊያን ለአንድ ዉሻ እስከ 100 ሺ ብር ይከፍላሉ !

Post by Guest1 » 20 Jan 2022, 05:28

ምንድን ነው የምትቀላምደው እኔ አገር ቤት ሳድግ ጅብ የሚጠብቁ፣ ከብት የሚጠብቁ፣ ልጆች የሚጫውቱ ሶስት አስገራሚ ውሾች ነበሩን! ዘቢደር ሲሞት አልቅሰን ነው የቀበርነው! ትልቁን የሰው ልጅ ጓደኛ ከቡርዧ ጋር ምን አገናኘው?
ምን አስቸኮለህ? ረጋ ካልክ በግልጽ ያስቀመጥከው አይስወርብህም። የሚሸጥ ነገር ኮሜዲቲ ወይም እቃ ቢዝነስ ሆነ ማለት ነው። አንድ ነገር ወደ ቢዝነስ ሲቀየር ወደ ቡርዧ ተቀየረ ማለት አይደለም? ፡) በ100 ሺ ብር ከተሸጠ ደግሞ የሃብታብ ውሻ ማለት ነው። ውድ ውሻ ታቅፎ መታየት የፈረንጁ በተለይ የታዋቂዎቹ ሃብታሞች ወይም ብርዧ ባህል እንደሆን እናውቃለን። በነገራችን ላይ ክፉውንም ባህል እንደዝሁ ይወራረሳሉ። ደግ ደጉን ያሰማን! ክክክክክ

ከሁሉም አውሬዎች በፊት የሰው ልጅ ጓደኛ ውሻ ነው ይባላል። ነበረም ይመስለኛል። ሆኖም ወደ ሃይማኖት ስንገባ ለየት ያለ ትርጉም ይሰጠዋል። እንደ የሴት ልጅ የሚያፈቅሩትና የሚንከባከቡት ነውም ብሏል ዳርዊን ክክክክክክክ። ሌላ ነገር ውስጥ ልንገባ አይደል? ይቀር።

ZEMEN
Member
Posts: 2492
Joined: 27 Jun 2011, 14:37

Re: ባለጸጋ ኢትዮጵያዊያን ለአንድ ዉሻ እስከ 100 ሺ ብር ይከፍላሉ !

Post by ZEMEN » 20 Jan 2022, 14:33

Horus wrote:
19 Jan 2022, 19:17
ZEMEN wrote:
19 Jan 2022, 16:52
ዘቢደር ሲሞት አልቅሰን ነው የቀበርነው
What was so different about Zebider? Just entranced. Knowing how dogs are treated in Ethiopia,yet, Zebider was laid with such respect.
ዘቢደር ቤት ውስጥ ምታድር መጫወቻችን ነበርች ልጆች ሆነን ። አንተ የከተማ ዉሻ አይተህ ነው ። ባላገር ቤት የሌለው ዉሻ የለም ። አገልጋዮች ስለሆኑ ዉሻ ሁሉ ቤት፣ ባለቤት አለው ። አንድ ዉሻ ወይ ታምሞ (አበደ) ይባላ ቤቱን ጥሎ ካልጠፋ በስተቀር ከግቢው የሚጠፋ ዉሻ የለም። አንዳንዴ ከጌታቸው ጋር አደን ሄደው ወይ ከጅብ ጋር ሲታገሉ ተነክሰው የሚሞቱ አሉ እንጂ ዝም ብሎ ቤት አልባ ዉሻ የለም። ከተማ ወስጥና ገበያ አካባቢ ያሉ ዉሾች ናቸው ምግብ ልመና ሲዞሩ የሚጠፉና የሚደበደቡ ብሎም በማዘጋጃ ቤት በመርዝ የሚገደሉ ! ያ የጭካኔ ዘመን ነው ። ይህው እዚህ ቪዲዮ ውስጥ አንዱ ሰውዬ ስራው ቤት አልባ ውሾችን መነከባከብ ነው! ትልቅ እድገት ። የባላገር ዉሻ ሰራ አለው! ከረኛ ጋር ከብት የሚጠብቅ ዉሻ አለ ወዘተ ! ዉሻ ከሰው ጋር ባልሳሳት 50 ሺ አመት አብሮ ኖሮዋል!
You are right i was thinking about those dogs all over Addis Abeba. Thanks for sharing your story. I always wanted a dog, whenever i see German shepherd, i get excited we shall see. I love dogs.

Post Reply