-
- Member
- Posts: 3743
- Joined: 28 Dec 2014, 21:18
-
- Senior Member
- Posts: 11096
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Re: VOA "የእስረኞች መፈታት ለትግራይ ጥቅም የለውም" የመቀሌ ነዋሪዎች
ለትግራይ ህዝብ የሚጠቅመው ወያኔ እና ኦሮሙማ ብልጽግና ሲወገድ ብቻ ነው። ከዚህ ውጭ የእዬዬ ኑሮ ነው የሚሆነው። እነኝህ እያሉ ዘላቂ ሰላም አይኖርም ቢኖርም ውሎ አያመሽም። የዶሮ እንቅልፍ ይሆናል የትግራይ ህዝብም የሌላውም ቢሆን። ዙሪያ ገባውን የወያኔ እና ኦሮሙማ ውታፍ ነቃይ ህዝብ እያዳመጠ የእራሱን ልብ እና እውነት ሳያዳምጥ ችግር ሲበላው ይኖራል።
-
- Member
- Posts: 3639
- Joined: 23 Jun 2018, 21:29
Re: VOA "የእስረኞች መፈታት ለትግራይ ጥቅም የለውም" የመቀሌ ነዋሪዎች
That is a fact. Tigreans will benefit nothing from the release of Sebhat and colleagues. Only the Adwa mafia benefit from it. Just imagine out of all the misery Tigreans have been going through, the TPLF priority has been to see Sebhat released. What a telling !
-
- Member
- Posts: 91
- Joined: 16 Jul 2019, 03:01
Re: VOA "የእስረኞች መፈታት ለትግራይ ጥቅም የለውም" የመቀሌ ነዋሪዎች
ዘረኞች እንኳን የጠባብነት አባታችሁ ተፈታላችሁ!!
-
- Member+
- Posts: 8528
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: VOA "የእስረኞች መፈታት ለትግራይ ጥቅም የለውም" የመቀሌ ነዋሪዎች
ሕወሓት ለሁለት ተከፍሏል።
በነስብሓት ነጋ የሚመራው አንደኛው ቡድን ሃብትን መዝረፍ ኡንጂ ጦርነትን የማይፈልግ ሲሆን፣
በነጀነራል ፃድቃን ፣ ደብረፅዮን ፣ ጌታቸው ረዳ ፣ ታደሰ ወረደ ፣ ጀነራል ምግበይ የሚመራው ሌላው ቡድን ደግሞ ባንዳነትንና ጦርነትን እንደ ባህል የያዘ አጥፍቶ ለመጥፋት የተዘጋጀ የባንዳ ስብስብ ነው።
በነስብሓት ነጋ የሚመራው አንደኛው ቡድን ሃብትን መዝረፍ ኡንጂ ጦርነትን የማይፈልግ ሲሆን፣
በነጀነራል ፃድቃን ፣ ደብረፅዮን ፣ ጌታቸው ረዳ ፣ ታደሰ ወረደ ፣ ጀነራል ምግበይ የሚመራው ሌላው ቡድን ደግሞ ባንዳነትንና ጦርነትን እንደ ባህል የያዘ አጥፍቶ ለመጥፋት የተዘጋጀ የባንዳ ስብስብ ነው።
-
- Member+
- Posts: 6796
- Joined: 19 Oct 2017, 11:19
Re: VOA "የእስረኞች መፈታት ለትግራይ ጥቅም የለውም" የመቀሌ ነዋሪዎች
The release of the old f.art sebhat gega has no benefit to the people of Tigray. The parasite was leeching off the miniscule resources Tigray possessed. For the people of Tigray it was best if he stayed behind bars. Hopefully debrexion or getachew werada will take his place in kality very soon.