Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
TGAA
Member+
Posts: 5624
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

ጀግናዋ ደራርቱ ቱሉ የኢትዮጵያ አንጸባራቂ ኮኮብ

Post by TGAA » 12 Jan 2022, 22:31

አትሌት ሻለቃ ደራርቱ ቱሉ በባልደራስ ዋና ፅ/ቤት በመገኘት የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት አስተላለፈች

ጀግናዋ አትሌት ሻለቃ ደራርቱ ቱሉ በባልደራስ ዋና ፅ/ቤት በመገኘት ታህሳስ 29/2014 ዓ.ም ከእስር ለተፈቱት እስክንድር ነጋ፣ስንታየሁ ቸኮል፣ቀለብ ስዮም እና አስካለ ደምሌ” እንኳን ደስ ያላችሁ፤እንኳን ለቤታችሁ አበቃችሁ” በማለት መልካም ምኞቷን ገልፃለች።

አትሌቷ ከእስር ለተፈቱት አመራሮች መጭው ጊዜአቸው የተቃና እንዲሆን እና ኢትዮጵያም ሰላሟ፣አንድነቷ እና ክብሯ እንዲመለስ ያላትን ምኞት ገልፃለች።
የባልደራስ ፕሬዝዳንት እስክንድር ነጋ በበኩሉ አትሌት ሽህ አለቃ ደራርቱ የፓርቲው ፅ/ቤት ድረስ ቃሏን አክብራ በመልካም መንፈስ በመገኘት ይህንን እውቅና በመስጠቷ ከልብ አመስግኗል።

በተጨማሪም “በቀጣይ በኢትዮጰያ ሰላምና ልማት ይሁን። ሲል መልካም ምኞቱን ገልጿል።
ሌሎች ከእስር የተፈቱ የፓርቲው አመራሮች አትሌቷ ቃሏን አክብራ በባልደራስ ዋና ፅ/ቤት በመገኘት “የእንኳን ደስ ያላችሁ”መልዕክት በማስተላለፏ የተሰማቸውን ደስታ ገልፀዋል።

Horus
Senior Member+
Posts: 30841
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጀግናዋ ደራርቱ ቱሉ የኢትዮጵያ አንጸባራቂ ኮኮብ

Post by Horus » 12 Jan 2022, 23:32

ደራርቱ ቱሉ የማትረሳዋ ውብ እንቁ ኢትዮጵያዊት ጀግኒት !!!




TGAA
Member+
Posts: 5624
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: ጀግናዋ ደራርቱ ቱሉ የኢትዮጵያ አንጸባራቂ ኮኮብ

Post by TGAA » 13 Jan 2022, 00:02

yaballo wrote:
12 Jan 2022, 23:22
wexicho .. ዲልዶ በቂጡ :shock: -zinjericho,

Note that ZERO weixos bothered to show any sympathy towards the jailed woremos [Jawar, Bekele Gerba, etc] & jailed Tegarus [Aboy Sibhat, that woman, etc], while the silly woremos like Darartu are falling over themselves to congratulate the released but ALL VERY OROMOPHOBE weixos/nefxos such as Eskindir Nega.

This is one of the reasons why I HATE THE USELESS GALLAS MORE SO THAN I HATE THE ODIOUS WEIXOS.

Anyway, at least, the silly Galla woman [Deratu] gave flowers both to woremo & weixo released politicos.
:roll:










https://www.facebook.com/10007173158615 ... 7448150464
Please wait, video is loading...
kopi Afan Oromo beka ?




Axumezana
Senior Member
Posts: 13499
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ጀግናዋ ደራርቱ ቱሉ የኢትዮጵያ አንጸባራቂ ኮኮብ

Post by Axumezana » 13 Jan 2022, 01:24

Derartu demonstrated maturity and her true concern for Ethiopia by staying neutral to the conflict among brothers and sisters. She is among Ethiopians who could fly to Mekelle and broker a peace deal. I hope the Ethiopian government is giving her security protection 24/7 against anti peace elements funded by Isaias.

TGAA
Member+
Posts: 5624
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: ጀግናዋ ደራርቱ ቱሉ የኢትዮጵያ አንጸባራቂ ኮኮብ

Post by TGAA » 13 Jan 2022, 03:27





WoW Mohammed Hassen AMBASEL







Post Reply