Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ፈረንሳያዊው /French man/ የአማራ ሀይሎች እስረኞችን በፈታው መንግስታዊ ውሳኔ ተሳትፈዋል በማለት ሲገለጽ፤ እነዚህ የአማራ ሀይሎች አመክኖ/logic/ ና ሞራልም ያሌላቸው ናቸው አለ

Post by AbebeB » 12 Jan 2022, 19:19

ፈረንሳያዊው /French man/ የአማራ ሀይሎች እስረኞችን በፈታው መንግስታዊ ውሳኔ ተሳትፈዋል በማለት ሲገለጽ፤ እነዚህ የአማራ ሀይሎች ስነ-መክኖ/logic/ እና ሞራልም ያሌላቸው ናቸው በማለት ገለጸ፡፡ ፈረንሳያዊው ሬኔ ልፎረት /Rene Lefort/ የአማራ የማወናበድ ስልት በሚገባ የገባው ሰው ይመስላል፡፡ እንዲህ ሲልም ያጋልጣቸዋል፡፡