ጦርነቱ ያስከተለው አጠቃላይ ውድመት በገንዘብ ከቢሊዮኖች አልፎ ወደ ትሪሊዮን እየገባ ነው ይህንን እያሉን ያሉት ጦርነቱን እንዲቀጥል እየወተወቱ ያሉት የአሜክስ ተስፋፊ ልሂቃን ናቸው። ጦርነቱ ከዚህ በኃላ ሶስት ወር እንኳን ቢቀጥል ሀገሪቱ ነዳጅን ጨምሮ መሰረታዊ ሸቀጦችን የምታስገባበት አቅም አይኖራትም።
አብዛኛው የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ በጦርነቱ ተፅዕኖ ምክንያት የመቆም እድል ይኖረዋል። በአጠቃላይ ዘመቻ ሚኒሊክ .... ወደ ዘመነ ሚኒሊክ ይመልሰንና . እንጨት ለቀማ እንገባለን። የአሜክስ ከፍታ መቼም የሚኒሊክ መስፋፋትና ጭቆና ነው። የሆነው ሆኖ ሳይታዘሉ ብቻቸውን ጦርነቱን መቀጠል ይችላሉ። መብታቸው ነው።
የእናንተን ቅዠት እውን ለማድረግ ኦሮሞው ደቡቡ ሶማሌው ..ወዘተ ውዱን ህይወት የሚከፍልበት ምክንያት እንደሌለው ልታውቁት ይገባል። ሀገራዊ ድርድርን የምንፈልገው ምክንያት እንደናንተ በጦርነቱ መፎከርና ጥይት መተኮስ አቅቶን ሳይሆን ኃላቀር መሆን ስለማንፈልግ ነው።
ጦርነት ይብቃ የሰላም በሮች ይከፈቱ ....!!
Please wait, video is loading...