እነ ታምራት ነገራ ግን በየቀኑ አላስፈላጊ ነገሮችን ሲናገሩና ሲጽፉ ይውላሉ። አንዳንዴማ የአንድን ክልል መሪ ያለ ምንም መረጃ በአገር ሻጭነት ይከሳሉ። ነገር ግን ዘወር ብሎ የሚያያቸው የለም።
ስለዚህ ነገርዬው ማን ምን ተናገረ ሳይሆን ማንን ተናገረ ነው።
የኦሮሚያ ብልፅግናዎች ቢያንስ የራሳቸውን መብት ቢያስጠብቁ መልካም ነው።
Mohammed Woyeso
«ተላላኪ ነበርን» 2.0 አንቀበልም
Please wait, video is loading...