Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

በአሸባሪው ጁንታ ማኒፌስቶ መሰረት የተቋቋመው 16ኛው የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች በዓል ዋዜማ እየተከበረ ነው

Post by sarcasm » 07 Dec 2021, 19:40

16ኛው የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች በዓል ዋዜማ እየተከበረ ነው
ኅዳር 28 ቀን 2014 (ኢዜአ) 16ኛው የብሔር፣ ብሔረሰቦና ሕዝቦች ቀን በዓል ዋዜማ በድሬዳዋ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።
በዋዜማው የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር እና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት መአዛ አሸናፊን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡

ዋዜማው በተለያዩ ስነ ስርዓቶች እየተከበረ ሲሆን በዛሬው እለትም በዓሉን አስመልክቶ በከተማው የተዘጋጀው ዐውደ ርዕይ ተከፍቷል።
እንደ ዋልታ መረጃ ከሆነ አሁን ላይ ከመላው አገሪቱ የተወጣጡ የብሔር፣ ብሔረሰቦያ ህዝቦች ተወካይ ልዑኮች በታደሙበት ልዩ አገራዊ የሙዚቃ እና የእራት ስነ ስርዓት በመካሔድ ላይ ይገኛል።

የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር በድሬዳዋ አስተዳደር በ32 ሄክታር መሬት ላይ የተገነባውን የተሽከርካሪ መገጣጠሚያ ፋብሪካ መጎብኘታቸው ይታወሳል።
16ኛውን የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል ነገ በተለያዩ ዝግጅቶች በድሬደዋ አስተናግጅነትይከበራል።
Please wait, video is loading...

Misraq
Senior Member
Posts: 12443
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: በአሸባሪው ጁንታ ማኒፌስቶ መሰረት የተቋቋመው 16ኛው የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች በዓል ዋዜማ እየተከበረ ነው

Post by Misraq » 07 Dec 2021, 19:55

No rash, neftegna will dismantle that very soon. We can't do all things at once 😂

Post Reply