Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 11034
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

የጌታቸው ረዳ ካሳዬ ሕይወት በማንነቱ ምክንያት ወያኔዎች ሊገድሉት መነሳሳታቸው ብዙዎችን እያነጋገረ ነው።ጌታቸው ረዳ በጥምር ሰላይነት (Double Agent) በትገሬዎች ጥርስ ገብቷል።

Post by Abere » 07 Dec 2021, 17:40

የጌታቸው ረዳ ካሳዬ ሕይወት በማንነቱ ምክንያት ወያኔዎች ሊገድሉት መነሳሳታቸው ብዙዎችን እያነጋገረ ነው።ጌታቸው ረዳ በጥምር ሰላይነት (Double Agent) በትገሬዎች ጥርስ ገብቷል።ወያኔዎች የመጨረሻ ውድቀታቸው ገሃድ በመሆኑ ጌታቸውን ረዳን አመለካከቱ እንጅ ማንነቱ አማራ ወይም ነፍጠኛ ነው በማለት ወሳኝ መረጃዎችን ለጥላት አሳልፎ ሰጥቷል በሚል ከፍተኛ ጥርጣረ ነግሧል። መቀሌ የውጭ አገር ኢምባሲ ባለመኖሩ እንጅ ጌታቸው ረዳ ተደብቆ ኢምባሲ ውስጥ ጥገኝነት ይጠይቅ ነበር እየተባለ ነው።

Wedi
Member+
Posts: 7983
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: የጌታቸው ረዳ ካሳዬ ሕይወት በማንነቱ ምክንያት ወያኔዎች ሊገድሉት መነሳሳታቸው ብዙዎችን እያነጋገረ ነው።ጌታቸው ረዳ በጥምር ሰላይነት (Double Agent) በትገሬዎች ጥርስ ገብቷል።

Post by Wedi » 07 Dec 2021, 17:48

Abere wrote:
07 Dec 2021, 17:40
የጌታቸው ረዳ ካሳዬ ሕይወት በማንነቱ ምክንያት ወያኔዎች ሊገድሉት መነሳሳታቸው ብዙዎችን እያነጋገረ ነው።ጌታቸው ረዳ በጥምር ሰላይነት (Double Agent) በትገሬዎች ጥርስ ገብቷል።ወያኔዎች የመጨረሻ ውድቀታቸው ገሃድ በመሆኑ ጌታቸውን ረዳን አመለካከቱ እንጅ ማንነቱ አማራ ወይም ነፍጠኛ ነው በማለት ወሳኝ መረጃዎችን ለጥላት አሳልፎ ሰጥቷል በሚል ከፍተኛ ጥርጣረ ነግሧል። መቀሌ የውጭ አገር ኢምባሲ ባለመኖሩ እንጅ ጌታቸው ረዳ ተደብቆ ኢምባሲ ውስጥ ጥገኝነት ይጠይቅ ነበር እየተባለ ነው።
8) 8)

Post Reply