Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 12589
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ደሴ እና ኮምቦልቻ ነፃ ስለወጡ ፕሬዚዳንቷ ብሔራዊ በዓል አወጀች

Post by Thomas H » 07 Dec 2021, 11:16

እነዚህ ማፈሪያዎች 140 ሚሊዮን ሕዝብ ይዘው ሳይዋጉ የሰጠናቸውን ከተሞች እንደ ትልቅ ድል አድርገው ፈንጠዝያ በፈንጠዝያ ሆነዋል

ፕሬዚደንት ሳኅለወርቅ ዘውዴ በተገኘው ድል የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላለፉ።
#Ethiopia : የኢፌዴሪ ፕሬዚደንት ሳኅለወርቅ ዘውዴ በተገኘው ድል የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላልፈዋል፡፡ በርካታና ቁልፍ ከተሞች ነጻ እየወጡ ነው ያሉት ፕሬዚደንቷ "እንኳን ደስ አለን" ብለዋል፡፡







ገዱ አንዳርጋቸው
#Ethiopia : ክብርና ሞገስ ለጀግኖቻችን እና ለፈጣሪ!! በእነሱ መራር ተጋድሎና ክቡር መስዋእትነት ደሴና ኮምቦልቻ ከተሞቻችን ነፃ ወጥተዋል። በወገኖቻችን ላይ መጠነ ሰፊ ግፍ ቢፈፀምም፣ንብረታችን ቢዘረፍም ከተሞቹን ጨምሮ አካባቢው ከፍተኛ ውድመት ቢደርስበትም ዋናው ጉዳይ ሰው ነፃ መሆኑ ነውና ህዝባችን ከነዚያ አውሬዎች በፈጣሪ ሃይል ነፃ ወጥቷል እንኳን ደስ አለን።

Tadiyalehu
Member
Posts: 664
Joined: 29 Jul 2014, 09:53

Re: ደሴ እና ኮምቦልቻ ነፃ ስለወጡ ፕሬዚዳንቷ ብሔራዊ በዓል አወጀች

Post by Tadiyalehu » 07 Dec 2021, 15:13

አይጥ ወያኔ!
ነገ ደግሞ መቀሌንም በፈቃዳችን ነው የለቀቅነው ማለታችሁ አይቀርም! :lol: :lol:

Post Reply