Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 11111
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

የአማራ ሳይንት ፋኖ ቅጥር ፈረንጅ አቀስታ ግንባር ሲደመስስ ፤ የላስታ ፋኖ ደግሞ በርካታ ቅጥር ፈረንጅ ማረከ። ወያኔ ወጥ በወጥ ሆነች።

Post by Abere » 07 Dec 2021, 09:25

የአማራ ሳይንት ፋኖ ቅጥር ፈረንጅ አቀስታ ግንባር ሲደመስስ ፤ የላስታ ፋኖ ደግሞ በርካታ ቅጥር ፈረንጅ ማረከ። ወያኔ ወጥ በወጥ ሆነች።በመሃል ወሎ ቤተ-አማራ የተበታተነው ወያኔ የአካባቢውን ገበሬ ቤት ሰራተኛነት እና ከብት እረኝነት ቀጥሩን ከእንግድህ ወደ ትግራይ መመለስ አንፈልግምም፤ አንችልምም ብለው እየተንከራተቱ ነው፤አንዳንዶች ግን ተቀጥረዋል እየተባለ ነው። ክላሽ በልብስ እየተለወጠ ነው።