ወያኔ ከላሊበላ ሲሸሽ ውቅር አለት ቤተክርስቲያናቱን ላይ ጉዳት አደረሰዎይ? ጉዳት ካላደረሱ በዛ ግንባር መሪያቸው ትንሽ ኅሌና አለው ማለት ነው ወይም እግዜር በተዓምሩ ጠብቋቸዋል
Of the things that concerned me was the Churches of Lalibela. I was certain TPLF would damage these churches and would be leaving everyone to regret later, Tigre on non-Tigre. Of course, I was also thinking the Western governments would cautioned them not to do so else.... However, TPLF as we know has been taking desperate measure and been on irrational moves. We will see if the sacred treasures and religious icons are intact.
-
- Senior Member
- Posts: 11106
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
-
- Senior Member
- Posts: 10186
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
Re: ወያኔ ከላሊበላ ሲሸሽ ውቅር አለት ቤተክርስቲያናቱን ላይ ጉዳት አደረሰዎይ? ጉዳት ካላደረሱ በዛ ግንባር መሪያቸው ትንሽ ኅሌና አለው ማለት ነው ወይም እግዜር በተዓምሩ ጠብቋቸዋል
"ከትግራይ መጥተው ላለበላን ያጠፉታል ብየ ኣላምንም፤ ክርስቲያኖች ናቸው። የላስታ ነገስታትኮ የአክሱም ነገስታት ዘሮች ናቸው። የራሳቸው ታሪክ ነው።" የቀድሞ የላሊበላ አስተዳዳሪ አባ ወልደ ትንሣኤ
-
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
Re: ወያኔ ከላሊበላ ሲሸሽ ውቅር አለት ቤተክርስቲያናቱን ላይ ጉዳት አደረሰዎይ? ጉዳት ካላደረሱ በዛ ግንባር መሪያቸው ትንሽ ኅሌና አለው ማለት ነው ወይም እግዜር በተዓምሩ ጠብቋቸዋል
Abere,Abere wrote: ↑02 Dec 2021, 10:12ወያኔ ከላሊበላ ሲሸሽ ውቅር አለት ቤተክርስቲያናቱን ላይ ጉዳት አደረሰዎይ? ጉዳት ካላደረሱ በዛ ግንባር መሪያቸው ትንሽ ኅሌና አለው ማለት ነው ወይም እግዜር በተዓምሩ ጠብቋቸዋል
Of the things that concerned me was the Churches of Lalibela. I was certain TPLF would damage these churches and would be leaving everyone to regret later, Tigre on non-Tigre. Of course, I was also thinking the Western governments would cautioned them not to do so else.... However, TPLF as we know has been taking desperate measure and been on irrational moves. We will see if the sacred treasures and religious icons are intact.
እረ አይደለም እኮ አበረ፡፡ ተመራማሪ ሣይንትስት ሆነህ እያለ ሚጥጢዋን ጉዳይ ትስታለህ እንዴ?
TDF ወደዚያ ሲመጣ የጽዮንን ጽላት ይዞ መጥቶ ከእንግዲህ ይህንን ላሊበላ ጠብቂ ብሎ አዝዞዓት ነበርና ስትጠብቅ ከረመች፡፡ አሁን ግን ለምሣ ወጣ ብላለችና ፎጤ ሌብነቱ ስለማይለቀው፣ድንጋይ ማወላለቅ እንዳይጀምር ስጋ፡፡
የቆመው ደብተራ ፎጤ ነው አይደል፡፡ ተደብቆ በጨለማ (ጥቁር):: You can see on the above video cover page
-
- Senior Member
- Posts: 10186
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
Re: ወያኔ ከላሊበላ ሲሸሽ ውቅር አለት ቤተክርስቲያናቱን ላይ ጉዳት አደረሰዎይ? ጉዳት ካላደረሱ በዛ ግንባር መሪያቸው ትንሽ ኅሌና አለው ማለት ነው ወይም እግዜር በተዓምሩ ጠብቋቸዋል
የቀድሞ ኢሳት ባልደረባና ጋዜጠኛ ካሳሁን ይልማ የማውቀውን እውነት ይህም ላሊበላ ቅርስ እንዳልተዘረፈና እንዳልወደመ ምስክርነት ማረጋገጫ በመስጠቱ እንደ ኢትዮጵያዊና እንደ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታይ እጅግ ደስ ብሎኛል።
ከዚህ በፊት ቅርሶች ላይ የደረሰን ውድመት ለማወቅ እጓጓለሁ ስል <<የቅርስ ውድመት ምን ያጓጓል?>> ብለው ለጠየቁኝ ምላሽ ያልሰጠሁት ቅርሶች እንዳልወደሙ የታመነ መረጃው ስለነበረኝ ነው።
በኢትዮ 360 እና ቤተሰብ ሚዲያ ቀርበው የነበሩት የቀድሞ የላሊበላ አስተዳዳሪ <<ውድመት አላደረሱም፣ አያደርሱምም።>> ብለው መናገራቸው የቅርብ ጊዜ ትዝታ ነው።
ውድመቱ ያልደረሰበትን ምክንያት attribute ማድረግ ሳያስፈልገኝ፤ከኢሳት ጋዜጠኛ ምስክርነት ማግኘት አንድ፣ ውድመት ደረሰ የሚል የዜና ማዕበል አለመኖሩ ሁለት የደስታዬም፣የእፎይታዬም፣ የግርምቴም ምንጭ ሆኗል።
እንኳን ደስ አላችሁ!! እንኳን ደስ አለን!!!
ከዚህ በፊት ቅርሶች ላይ የደረሰን ውድመት ለማወቅ እጓጓለሁ ስል <<የቅርስ ውድመት ምን ያጓጓል?>> ብለው ለጠየቁኝ ምላሽ ያልሰጠሁት ቅርሶች እንዳልወደሙ የታመነ መረጃው ስለነበረኝ ነው።
በኢትዮ 360 እና ቤተሰብ ሚዲያ ቀርበው የነበሩት የቀድሞ የላሊበላ አስተዳዳሪ <<ውድመት አላደረሱም፣ አያደርሱምም።>> ብለው መናገራቸው የቅርብ ጊዜ ትዝታ ነው።
ውድመቱ ያልደረሰበትን ምክንያት attribute ማድረግ ሳያስፈልገኝ፤ከኢሳት ጋዜጠኛ ምስክርነት ማግኘት አንድ፣ ውድመት ደረሰ የሚል የዜና ማዕበል አለመኖሩ ሁለት የደስታዬም፣የእፎይታዬም፣ የግርምቴም ምንጭ ሆኗል።
እንኳን ደስ አላችሁ!! እንኳን ደስ አለን!!!
Please wait, video is loading...
-
- Member+
- Posts: 6796
- Joined: 19 Oct 2017, 11:19
Re: ወያኔ ከላሊበላ ሲሸሽ ውቅር አለት ቤተክርስቲያናቱን ላይ ጉዳት አደረሰዎይ? ጉዳት ካላደረሱ በዛ ግንባር መሪያቸው ትንሽ ኅሌና አለው ማለት ነው ወይም እግዜር በተዓምሩ ጠብቋቸዋል
Tplf vermin desecrated churches and mosques. They used churches as their command post, hid their weapons and burned kuran and destroyed the mosques. It's not surprising since tplf are Godless Albanian communist followers.
Abere wrote: ↑02 Dec 2021, 10:12ወያኔ ከላሊበላ ሲሸሽ ውቅር አለት ቤተክርስቲያናቱን ላይ ጉዳት አደረሰዎይ? ጉዳት ካላደረሱ በዛ ግንባር መሪያቸው ትንሽ ኅሌና አለው ማለት ነው ወይም እግዜር በተዓምሩ ጠብቋቸዋል
Of the things that concerned me was the Churches of Lalibela. I was certain TPLF would damage these churches and would be leaving everyone to regret later, Tigre on non-Tigre. Of course, I was also thinking the Western governments would cautioned them not to do so else.... However, TPLF as we know has been taking desperate measure and been on irrational moves. We will see if the sacred treasures and religious icons are intact.