ስታሊን ገ/ስላሴ አራት ቀን ሆኖታል። የርዕዮቱ ቴዎድሮስ ፀጋዬ ከጠፋ አራት ቀን ሆኖታል። ዛሬ ጋሸና ሲሰበር ደግሞ ኤርሚያስ ለገሰ ውልቅ ብሎ ጠፍቷል። ትናንት ድል የሚባለው የሀሰት ፕሮፖጋንዳ ነው ሲል ነበር። ተረጋግቶ ይመለሳል።
-
- Member+
- Posts: 5626
- Joined: 07 Apr 2019, 20:34
Re: የውሽማ ሞት!
የማይነጋ መስሏት ቆጥ ላይ ...... ጥሩ አርስት ሳይሆን አይቀርም