Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: ‼️ ጉዞ ወደ መቀሌ ‼️ ፎጣ ለባሹ ከሊጥ ሌባው ጋር መቀሌ ላይ ሊገናኙ ነው!!

Post by Weyane.is.dead » 01 Dec 2021, 07:15

Weyanes are trapped with no escape route. The fall of Mekelle is imminent. I can't wait to see getachew werada caught and paraded to jail :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:

Assegid S.
Member
Posts: 936
Joined: 11 Aug 2013, 07:11
Contact:

Re: ‼️ ጉዞ ወደ መቀሌ ‼️ ፎጣ ለባሹ ከሊጥ ሌባው ጋር መቀሌ ላይ ሊገናኙ ነው!!

Post by Assegid S. » 01 Dec 2021, 09:25

ለዚህ ድል መሳካት የትግራይ ዲያስፖራ ላደረገልን ትልቅ ድጋፍ እጅግ በጣም እናመሰግናለን። ከህፃን እስከ አዋቂው በየሶሻል ሚዲያው ላይ እየወጣ ለሊት እና ቀን ሲያሰማ የነበረው ስድብ ("ፎጣ ለባሽን ጨምሮ")፥ ለኣማራው ፋኖና ሚልሽያ ቁጭት ሰንቆለት እንዲህ በአጭር ጊዜ የጦርነቱን ፈረስ ያለ ልጓም በተሳካ ሁኔታ እንዲጋልበው አድርጎታል። ቀድሞውኑ ከኣማራው ጋር እልህ ገጥሞ የትም መድረስ እንደማይቻል በደንብ የገባቸው ዶ/ር ደብረፅዮንም ሆኑ አቶ ስዬ አብርሃ "ተው!" ቢሉም ዲያስፖራው አልሰማም። ያ ማለት ግን ዶ/ር ደብረፅዮንም ሆኑ አቶ ስዬ አብረሃ የኣማራ ህዝብ ወዳጅ ናቸው ማለት አይደለም። አቅማቸውን አውቀው፣ ፖለቲካው ገብቷቸው እንጂ እነሱም ቢሆኑ ትላንትና ምን ሲሉ እንደነበረ አልጠፋንም። ትላንት ግን ... መካሪ ሆነው የትግራይን ዲያስፖራ አደብ እንዲገዛ ቢመክሩትም አልሰማም። "ፎጣ ለባሽ" እያሉ በባዶ ጉራ ሲጮኹ የራስ ቅላቸውን ብቻ ሳይሆን ቅያቼውንም ምድረበዳ አደረጓት። ለትግራይ ህፃን እና ወጣት ዕልቂት፣ ለትግራይ እናት ለቅሶ ግንባር ቀደም ተጠያቂው ... 24 ሰኣት ኣፉ አላርፍ ብሎ ሲራገም እና ሲሳደብ የነበረው ስድ ስደተኛው ነው። Viva ፎጣ ለባሽ!

Misraq
Senior Member
Posts: 12279
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: ‼️ ጉዞ ወደ መቀሌ ‼️ ፎጣ ለባሹ ከሊጥ ሌባው ጋር መቀሌ ላይ ሊገናኙ ነው!!

Post by Misraq » 01 Dec 2021, 12:10

በለፈለፉ ይጠፉ፥፥ ብዙ አማራን ያነቃው የገማ አፋቸው ነው፥፥ ዝም ብለው ስራቸውን ቢሰሩ አዲስ አበባ ይገቡ ነበር፥፥ ሞኙ አማራ ያሳልፋቸው ነበር፥፥


Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: ‼️ ጉዞ ወደ መቀሌ ‼️ ፎጣ ለባሹ ከሊጥ ሌባው ጋር መቀሌ ላይ ሊገናኙ ነው!!

Post by Weyane.is.dead » 01 Dec 2021, 21:44

Shi.ntam weyanes are running for their life :lol: :lol: :lol: :lol: so many have surrendered and others are lost on their way back to Mekele. It's all crumbling like a house of cards. It's obvious their head of command is destroyed and there's no one left capable of leading their rag tag militia. Tplf is dead it just needs burying.


Post Reply