-
- Member
- Posts: 3919
- Joined: 01 Nov 2019, 17:37
-
- Member+
- Posts: 6796
- Joined: 19 Oct 2017, 11:19
Re: ‼️ ጉዞ ወደ መቀሌ ‼️ ፎጣ ለባሹ ከሊጥ ሌባው ጋር መቀሌ ላይ ሊገናኙ ነው!!
Weyanes are trapped with no escape route. The fall of Mekelle is imminent. I can't wait to see getachew werada caught and paraded to jail
-
- Member
- Posts: 936
- Joined: 11 Aug 2013, 07:11
- Contact:
Re: ‼️ ጉዞ ወደ መቀሌ ‼️ ፎጣ ለባሹ ከሊጥ ሌባው ጋር መቀሌ ላይ ሊገናኙ ነው!!
ለዚህ ድል መሳካት የትግራይ ዲያስፖራ ላደረገልን ትልቅ ድጋፍ እጅግ በጣም እናመሰግናለን። ከህፃን እስከ አዋቂው በየሶሻል ሚዲያው ላይ እየወጣ ለሊት እና ቀን ሲያሰማ የነበረው ስድብ ("ፎጣ ለባሽን ጨምሮ")፥ ለኣማራው ፋኖና ሚልሽያ ቁጭት ሰንቆለት እንዲህ በአጭር ጊዜ የጦርነቱን ፈረስ ያለ ልጓም በተሳካ ሁኔታ እንዲጋልበው አድርጎታል። ቀድሞውኑ ከኣማራው ጋር እልህ ገጥሞ የትም መድረስ እንደማይቻል በደንብ የገባቸው ዶ/ር ደብረፅዮንም ሆኑ አቶ ስዬ አብርሃ "ተው!" ቢሉም ዲያስፖራው አልሰማም። ያ ማለት ግን ዶ/ር ደብረፅዮንም ሆኑ አቶ ስዬ አብረሃ የኣማራ ህዝብ ወዳጅ ናቸው ማለት አይደለም። አቅማቸውን አውቀው፣ ፖለቲካው ገብቷቸው እንጂ እነሱም ቢሆኑ ትላንትና ምን ሲሉ እንደነበረ አልጠፋንም። ትላንት ግን ... መካሪ ሆነው የትግራይን ዲያስፖራ አደብ እንዲገዛ ቢመክሩትም አልሰማም። "ፎጣ ለባሽ" እያሉ በባዶ ጉራ ሲጮኹ የራስ ቅላቸውን ብቻ ሳይሆን ቅያቼውንም ምድረበዳ አደረጓት። ለትግራይ ህፃን እና ወጣት ዕልቂት፣ ለትግራይ እናት ለቅሶ ግንባር ቀደም ተጠያቂው ... 24 ሰኣት ኣፉ አላርፍ ብሎ ሲራገም እና ሲሳደብ የነበረው ስድ ስደተኛው ነው። Viva ፎጣ ለባሽ!
-
- Senior Member
- Posts: 12451
- Joined: 27 Sep 2009, 19:43
- Location: Zemunda
Re: ‼️ ጉዞ ወደ መቀሌ ‼️ ፎጣ ለባሹ ከሊጥ ሌባው ጋር መቀሌ ላይ ሊገናኙ ነው!!
በለፈለፉ ይጠፉ፥፥ ብዙ አማራን ያነቃው የገማ አፋቸው ነው፥፥ ዝም ብለው ስራቸውን ቢሰሩ አዲስ አበባ ይገቡ ነበር፥፥ ሞኙ አማራ ያሳልፋቸው ነበር፥፥
-
- Member
- Posts: 3919
- Joined: 01 Nov 2019, 17:37
-
- Member+
- Posts: 6796
- Joined: 19 Oct 2017, 11:19
Re: ‼️ ጉዞ ወደ መቀሌ ‼️ ፎጣ ለባሹ ከሊጥ ሌባው ጋር መቀሌ ላይ ሊገናኙ ነው!!
Shi.ntam weyanes are running for their life so many have surrendered and others are lost on their way back to Mekele. It's all crumbling like a house of cards. It's obvious their head of command is destroyed and there's no one left capable of leading their rag tag militia. Tplf is dead it just needs burying.
-
- Member+
- Posts: 8538
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ‼️ ጉዞ ወደ መቀሌ ‼️ ፎጣ ለባሹ ከሊጥ ሌባው ጋር መቀሌ ላይ ሊገናኙ ነው!!
ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ!