Page 1 of 1

እውነቱን እንናገር ካልን፣ አብያችን ዱሩ ጠራኝ ባለ በሳምንቱ የሚከተሉትን መቆጣጠሩ እርግጥ ነው

Posted: 29 Nov 2021, 20:01
by eden
አብያችን በሳምንቱ የሚከተሉትን መቆጣጠሩ እርግጥ ነው:

Addis Zeybe

Gebeyanu

Yegna TV


ካሁን በፊት የተቆጣጠራቸው:

Abbay Media

Ethio Forum

Nahoo TV

Awlo Media


የምያሳዝነው ነገር፣ ህዝባችን መረጃና ማስረጃ መብቱ ሆኖ ሳለ፣ የፕሮፓጋንዳና ነጫጭ ውሸት ማራገፍያ መሆኑ ነው። ምን ማፈርያ ዘመን ውስጥ ነው የምንኖረው ጎበዝ?

ለነገሩ፣ እውነቱ እንደሆነ ታፍኖ አይታፈን። ዘመኑ እንደሆነ፣ ሌላውን ተዉትና፣ እማማ ዝናሽ፣ እማማ ፊሽካ ፌስ ቡክ ላይ ላይቭ መረጃ ሰጥተው የሚቀበሉበት ዘመን ነው።

መንግስት ምነው ልጃጃልበት ተዉኝ አለሳ?

ለማንኛውም ሰላም ለኩሉ

Re: እውነቱን እንናገር ካልን፣ አብያችን ዱሩ ጠራኝ ባለ በሳምንቱ የሚከተሉትን መቆጣጠሩ እርግጥ ነው

Posted: 29 Nov 2021, 20:46
by TGAA
We are dying to know the lists of cities your weyane honchos were able to occupy . I suggest you start from Stalin's Tigray media house . Be brave . we are going to applaud you for trying .. "A thousand-mile journey to the truth starts with taking a single step toward it. Does the name Harmella rings a bell?

Re: እውነቱን እንናገር ካልን፣ አብያችን ዱሩ ጠራኝ ባለ በሳምንቱ የሚከተሉትን መቆጣጠሩ እርግጥ ነው

Posted: 30 Nov 2021, 21:04
by eden
በተመሳሳይ፣ እነዚህን ተቆጣጠረ:

Journalist Lucy Kasa

Mereja TV

Dr. Eleni Gebre Medhin

Dr. Zemari Dereje kebede

Journalist Berhanu Tekle Yared