Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
tarik
Senior Member+
Posts: 33102
Joined: 26 Feb 2016, 13:04

^^^{{{BREAKING NEWS}}}^^^Photo Of:ከአገር ወዳድ ኢትዮጵያዊያን የትዊተር አካውንት መዘጋት ጀርባ ያለው ሰው ታውቋል!!! WEEY GUUD !!!

Post by tarik » 27 Nov 2021, 11:44

Ethiopian Press Agency /የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት/
4f0mtf6pnff7o15rihf13il5 ·
የህወሓት የስልጣን ዘዋሪዎች መጨረሻ የፕሬዝዳንት ጆ ባይደንን ዓላማ ማስፈጸም ነው ሲል ጄፍ ፒርስ የእነ ኤፍሬም ይስሀቅን ድብቅ ሴራና ሴረኞቹን የተነተነበትን ጽሁፍ ለዓለም አጋርቷል‼️
👉 ከአገር ወዳድ ኢትዮጵያዊያን የትዊተር አካውንት መዘጋት ጀርባ ያለው ሰው ታውቋል
*******************
(ኢ ፕ ድ)
በዓለም አቀፉ የሰላምና ልማት ማእከል አማካይነት የቀድሞ የአሜሪካ አምባሳደሮች፣ ታዋቂ ሰዎች፣ የአሸባሪው ህውሓት ቡድን አባላት የተሳተፉበት ስብሰባ ባሳለፍነው ሳምንት በድብቅ ተካሂዶ ነበር።
የዚህን ስብሰባ ምንነትና የተሳታፊዎችን ማንነት ጄፍ ፒርስ ዘርዘር ባለ ጽሁፉ አስነብቧል፤ ከመጋረጃ በስተጀርባ ያለውን ሴራ ገላልጧል።
ውይይቱ የተመራው በፕሮፌሰር ኤፍሬም ይስሀቅ ሲሆን፤ ይህ ውይይት ኢትዮጵያን ለማፍረስ ምሎ የተነሳው አሸባሪው ሕወሓት ከመሰሎቹ የኢትዮጵያ ጠላቶች ጋር የዶለቱበት እንደነበረም አደባባይ ወጥቷል።
በዚህ ስብሰባ ላይ በሀገሪቱ የተቀናጀ ከፍተኛ ብጥብጥ እና ሴራ በመሸረብ የማፍረስ የመርዝ ተንኮል በሰፊው የተሰበከበት ነበር፤ ለዚህ እውነታ ደግሞ የአሸባሪው ሕወሓት የውጭ ክንፍ ዋና ዘዋሪ የሆነው አሸባሪው ብርሀነ ገ/ክርስቶስ ሐሳብን መጥቀስ በቂ ነው ይላል ጄፍ ፒርስ፡፡
..... የኢትዮጵያዊያንን የትዊተር አካውንት እያዘጋች፤ ሃሳባቸውን ከትዊተር እያስነሳች የነበረችው ሴት ማንነትንም ጄፍ ፒርስ አጋልጧል።
ይህች ሚሚ ዓለማየሁ የተባለች ሴት የሽብር ቡድኑ ደጋፊ የሆኑና እሱን የሚያወድሱ የትዊተር አካውንቶችን በዝምታ ስታልፍ መቆየቷን ጄፍ ፒርስ ዘርዝሮ አስረድቷል።
የጄፍ ፒርስ ጽሁፍን ከስር ያለውን ሊንክ ተጭነው ያገኙታል፤
👇
https://www.press.et/ama/?p=60911
አካባቢህን ጠብቅ‼️
ወደ ግንባር ዝመት‼️
ሠራዊቱን ደግፍ ‼️
ተጨማሪ የመረጃ አማራጮቻችን
ዩቲዩብ
https://youtube.com/channel/UCoH2CVwWn9suWP7q0u2L7MA
ቴሌግራም
https://t.me/ethpress
ትዊተር
https://twitter.com/PressEthi⁉o
ድረ ገጽ
https://www.press.et/

.Her name is mimi alemayo,she is responsible 4 blocking all ethiopian pro abiy activists accounts.

Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14412
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

Re: ^^^{{{BREAKING NEWS}}}^^^Photo Of:ከአገር ወዳድ ኢትዮጵያዊያን የትዊተር አካውንት መዘጋት ጀርባ ያለው ሰው ታውቋል!!! WEEY GUUD !!!

Post by Abe Abraham » 27 Nov 2021, 12:04

tarik wrote:
27 Nov 2021, 11:44
Ethiopian Press Agency /የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት/
4f0mtf6pnff7o15rihf13il5 ·
የህወሓት የስልጣን ዘዋሪዎች መጨረሻ የፕሬዝዳንት ጆ ባይደንን ዓላማ ማስፈጸም ነው ሲል ጄፍ ፒርስ የእነ ኤፍሬም ይስሀቅን ድብቅ ሴራና ሴረኞቹን የተነተነበትን ጽሁፍ ለዓለም አጋርቷል‼️
👉 ከአገር ወዳድ ኢትዮጵያዊያን የትዊተር አካውንት መዘጋት ጀርባ ያለው ሰው ታውቋል
*******************
(ኢ ፕ ድ)
በዓለም አቀፉ የሰላምና ልማት ማእከል አማካይነት የቀድሞ የአሜሪካ አምባሳደሮች፣ ታዋቂ ሰዎች፣ የአሸባሪው ህውሓት ቡድን አባላት የተሳተፉበት ስብሰባ ባሳለፍነው ሳምንት በድብቅ ተካሂዶ ነበር።
የዚህን ስብሰባ ምንነትና የተሳታፊዎችን ማንነት ጄፍ ፒርስ ዘርዘር ባለ ጽሁፉ አስነብቧል፤ ከመጋረጃ በስተጀርባ ያለውን ሴራ ገላልጧል።
ውይይቱ የተመራው በፕሮፌሰር ኤፍሬም ይስሀቅ ሲሆን፤ ይህ ውይይት ኢትዮጵያን ለማፍረስ ምሎ የተነሳው አሸባሪው ሕወሓት ከመሰሎቹ የኢትዮጵያ ጠላቶች ጋር የዶለቱበት እንደነበረም አደባባይ ወጥቷል።
በዚህ ስብሰባ ላይ በሀገሪቱ የተቀናጀ ከፍተኛ ብጥብጥ እና ሴራ በመሸረብ የማፍረስ የመርዝ ተንኮል በሰፊው የተሰበከበት ነበር፤ ለዚህ እውነታ ደግሞ የአሸባሪው ሕወሓት የውጭ ክንፍ ዋና ዘዋሪ የሆነው አሸባሪው ብርሀነ ገ/ክርስቶስ ሐሳብን መጥቀስ በቂ ነው ይላል ጄፍ ፒርስ፡፡
..... የኢትዮጵያዊያንን የትዊተር አካውንት እያዘጋች፤ ሃሳባቸውን ከትዊተር እያስነሳች የነበረችው ሴት ማንነትንም ጄፍ ፒርስ አጋልጧል።
ይህች ሚሚ ዓለማየሁ የተባለች ሴት የሽብር ቡድኑ ደጋፊ የሆኑና እሱን የሚያወድሱ የትዊተር አካውንቶችን በዝምታ ስታልፍ መቆየቷን ጄፍ ፒርስ ዘርዝሮ አስረድቷል።
የጄፍ ፒርስ ጽሁፍን ከስር ያለውን ሊንክ ተጭነው ያገኙታል፤
👇
https://www.press.et/ama/?p=60911
አካባቢህን ጠብቅ‼️
ወደ ግንባር ዝመት‼️
ሠራዊቱን ደግፍ ‼️
ተጨማሪ የመረጃ አማራጮቻችን
ዩቲዩብ
https://youtube.com/channel/UCoH2CVwWn9suWP7q0u2L7MA
ቴሌግራም
https://t.me/ethpress
ትዊተር
https://twitter.com/PressEthi⁉o
ድረ ገጽ
https://www.press.et/

.Her name is mimi alemayo,she is responsible 4 blocking all ethiopian pro abiy activists accounts.
ኣንጻርነት ናይ ኒገርስ ቅሩብ ፍልይ ዝበለ እዩ ። ነፊዐ ኢላ ነቲ ክፍኣተ-ግብሪ ውስኽ ኣቢላትሉ ። ሓፍቲ ራይስ ኢያ!!

Post Reply