. ወያኔ የህዝብ ማዕበል አስገብቶ ያ ከረገፈበት በህዋላ አንድ ሁለት ሆነው ከተማ ሲገቡ: ተቆጣጠርን የሚሉ ጉዶች ናቸው።
. ከእፍጋኒስታን የተመለሱ 6 አሜሪካውያን በእርዳታ ስም በመግባት የጦር የቴክኒክ ድጋፍ ያረጉ ነበር።
. በእርዳታ ስም የገቡ 2 ኬኒያውያን 2 ሱዳናውያን 1 እሜሪካዊ 2 ግብፃውያን እዛው በመቅረት በጦርነቱ ላይ ተሳትፈዋል።
. ወያኔ ከአሜሪካ የሚቀርብላቸውን የሳተላይት ምስል በላፕቶፕ ላይ ሆነው ሲቆጣጠሩ ታይተዋል።
. የአማራ ልዩ ሀይል ግኑኙነት የሚያረገው በሬዲዮ ሳይሆን በስልክ ነው። ይህም ወያኔ ይጠልፈው ነበር።
. ወያኔ ድምፅ መቀየሪያ ቴክ ተጠቅሞ የጀነራሎችን ድምፅ በማስመሰል ሰራዊቱን አፈግፍጉ ብሎ ያስለቅቅ ነበር።