Ethiopian Press Agency /የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት/
53m ·
የምእራባዊያን ሀገራት በኢትዮጵያ ላይ እያደረጉ ያሉትን ጣልቃ ገብነትና ጫና #NoMore” #በቃ በሚል በአሜሪካን እና በእንግሊዝ ኤምባሲ በር ላይ የተቃውሞ ስልፍ ተካሂደዋል፤
በኤምባሲዎቹ በር ላይ በተደረገው የተቃውሞ ሰልፍ ላይ አሸባሪውን የህወሓት ቡድን መደገፍን አቁሙ!" ፤ጣልቃ ገብነት ዲሞክራሲ አይደለም፤ "ሲኤንኤን፣ ቢቢሲና ሮይተርስ በኢትዮጵያ ላይ የሀሰት መረጃ ከማሰራጨት ተቆጠቡ!" የሚሉና ሌሎች ድምጾች ተሰምተዋል፤
የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ጥምረት ያዘጋጀውን ሰልፍ በፎቶ
አካባቢህን ጠብቅ
ወደ ግንባር ዝመት
ሠራዊቱን ደግፍ
ተጨማሪ የመረጃ አማራጮቻችን
ዩቲዩብ
https://youtube.com/channel/UCoH2CVwWn9suWP7q0u2L7MA
ቴሌግራም
https://t.me/ethpress
ትዊተር
https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ
https://www.press.et/
-
- Senior Member+
- Posts: 33228
- Joined: 26 Feb 2016, 13:04