Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbyssiniaLady
Member+
Posts: 5551
Joined: 04 Feb 2007, 05:44

The division of Amhara region is inevitable

Post by AbyssiniaLady » 24 Nov 2021, 14:42



If South West Ethiopian People's Regional State is Ethiopia’s 11th Regional State, Isn't it logical to divide Amhara region into Amhara and Agew? I think Agew should have their own state!!

TGAA
Member+
Posts: 5626
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: The division of Amhara region is inevitable

Post by TGAA » 24 Nov 2021, 15:31

You going to work on Amhara region division while your keep your Abyssinians (weyane shilling ho ) eye on whom?

AbyssiniaLady wrote: ↑
That's right, we just have to keep our Abyssinians eyes on Somali animals and our Galla slaves!

Somaliman
Member
Posts: 4979
Joined: 09 Nov 2007, 20:12
Location: Heaven

Re: The division of Amhara region is inevitable

Post by Somaliman » 24 Nov 2021, 19:28

TGAA wrote:
24 Nov 2021, 15:31
You going to work on Amhara region division while your keep your Abyssinians (weyane shilling ho ) eye on whom?

AbyssiniaLady wrote: ↑
That's right, we just have to keep our Abyssinians eyes on Somali animals and our Galla slaves!





I've told you; she's not Somali.

No Somali of sound mind wishes bad things for Ethiopia, or curses it, despite past wars & animosity and unfinished business.

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: The division of Amhara region is inevitable

Post by sarcasm » 24 Nov 2021, 19:41

የአገው ነፃ አውጪ ግንባር (Agew librarian Front ALF) ወቅታዊ መግለጫ
......................................//........................................
....................................//..........................................
የአገው ነፃ አውጪ ግንባር ድርጅት ወቅታዊ ፖለቲካ ቀውስን በመመልከት መግለጫ ከድርጅት ኮሚቴዎች ጋር በመገምገም ወቅታዊ የአገሪቷ ቀውስና የአገው ህዝብ መጪው እድልን በሰፊው ግምገማ ተደርጓል ፤ በፋሽስት አብይ እና ተላላኪዎች በጀመሩት ጦርነት ሙሉ አንድ(1) አመት አድርጎ ዛሬም ጦርነቱ እንደቀጠለ መሆኑን አለም ያወቀው ነው ሁኖም የአገው ህዝብ ላለፉት አመታት ባርነት ላይ ባርነት እንዲጣል ተፈርዶ መስሎ ለዘመናት በሸዋ ማፊያዎች ማልያ ሲበረዝ ቆይቷል ፤የአገው ህዝብ ዛሬ ጦርነቱ እንደ በጎ ነገር እንደሚወስድ የተረጋገጠ ቢሆንም ፤፤ በተለይም አማራ (ክርስቲያን )ነኝ የሚለው ቡድን የአገው ህዝብ ከምደረገፅ ለማጥፋት ለዘመናት ሲፋለም ቆይቷል ሁኖም ባለ መሳካቱ የአሁኑ ጦርነት ለአገው ህዝብ እንደ በጎ ታስቧል ። የወቅታዊ የግምገማ ስብሳባችን በተለይም ራስን በራስ የማስተዳደር እድልን ማንም ሊቀማን የማይችል እንደደረስን ነው ውይይቱ የተደመደመው ። ከዚህ በመቀጠል ባለ 4 ውሳኔዎች ተወስኖ ለህዝባችን ( ለአገው ህዝብና ለአገው መንግስት ) ይፋ ተደርጓል

1/ የአገው ህዝብ ለመጪው እድል ራስን በራስ የማስተዳደር የሰሜን አገውና የምዕራብ አገው 2 (ሁለት) ክልሎች በመጠቅለል የአገው መንግስት በጥቅሉ የማድረግ ህልውና ላይ ተደርጓል ውሳኔ የሰሜን አገውና የምዕራብ አገው ህዝብ ላለፉት ተለያይቶ የፋሽስቶች መጫወቻ እንዲሆን ተደርጎ ለዘመናት ስለዘለቀ ይሄ ትክክለኛ ባለ መሆኑን የምዕራብ አገው (አዊ አገው ) ከጥምረት ሃይሎች ጋር በመሆን በምትከልና በጉሙዝ ጋር በመሆን የትጥቅ ትግሉ እያቀጣጠለ መሆኑን በመገንዘብ የሁለቱ የአገው ህዝቦች የአንድ መቀመጫ ውሳኔ ተደርሷል።

2/ የአገው ህዝብና የአገው መንግስት በአገው ነፃ አውጪ ግንባር ድርጅት በህዝባችን ላይ ከ30 አመታት በላይ ጭቆናን እንደ ጠቀሜታ ሲጠቀሙ በነበሩ ግለሰብ ሆነ ድርጅቶች ላይ የካሳ ክፍያ እንዲያደርጉ እና የእስር ቅጣት እንዲወጣባቸው በማድረግ በዋናነት በቀድሞ ክልል 3 ስልጣን ላይ በነበሩት ባሉበት ይሁን በሌሉበት የእስርና የካሳ ክፍያ ትዛዝ እንዲወጣላቸው ተወሰኗል።

3/ የአገው ነፃ አውጪ ግንባር በአመት ውስጥ ትልቅ ሚናን በመጫወት የትጥቅ ትግሉ አሁንም ጠንክሮ እንደሚቀጥል ። የፋሽስት ቡድንና ሌሎች ዳግም ፋሽስት ለመሆን የሚፋለሙ ዳግም እንዳይነሱ የያዝነው ጦርነት ፋሽስቶች እሰከነ መቃብራቸው እስኪደርሱ እንዲቀጥል ተወስኗል ።

የአገው ነፃ አውጪ ግንባር (Agew liberation Front)
ላሊበላ አገው
Please wait, video is loading...

Post Reply