Page 1 of 1

ሰበር ዜና: ባለፉት ሁለት ቀናት 12 የጠላት ጦር የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ! እልልልልልልልልልልልልል

Posted: 24 Nov 2021, 13:54
by Ejersa
ህዳር 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬን ጨምሮ ባለፉት ሁለት ቀናት በተካሄደ ልዩ ዘመቻ 12 የጠላት ጦር የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ።

የእቅድ፣ የአመራር እና የቴክኖሎጅ እውቀትን በመጠቀም መንግስት ባለፉት ሁለት ቀናት በባቲ ግንባር በወሰደው የማጥቃት እርምጃ ስድስት የህወሓት የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች መደምሰሳቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ገልጸዋል።

ሚኒስትሩ ማምሻውን በሰጡት መግለጫ እርምጃ የተወሰደባቸው የጠላት ጦር ከፍተኛ አመራሮች በሃገር ክህደት ወንጀል ሲፈለጉ የነበሩ መሆናቸውን አስረድተዋል።
በዚህም የወገን ጦር ሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራን በሚቀንስ መልኩ በቀየሰው ስትራቴጂ እርምጃ መውሰዱን ገልጸዋል።

በከሚሴ ግንባርም በተመሳሳይ በዛሬው እለት በተወሰደ እርምጃ ስድስት የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ከነጠባቂዎቻቸው መደምሰሳቸውን ነው የገለጹት።
የተደመሰሱትም የጠላትን ጦር ሲመሩ የነበሩ ኮሎኔል እና ጄናራሎች መሆናቸውን ተናግረዋል።

በባቲ ግንባር ዛሬ በተወሰደ እርምጃም ለመልሶ ማጥቃት የተዘጋጀውን ሃይል በማያዳግም እርምጃ እግሬ አውጭኝ ብሎ እንዲፈረጥጥ ማድረግ ተችሏል ነው ያሉት።

በሌሎች ግንባሮችም የወገን ጦር በሰነዘረው ከፍተኛ የማጥቃት እርምጃ ጠላት በከፍተኛ ሁኔታ እተመታ ይገኛል ብለዋል ሚኒስትሩ በመግለጫቸው፡፡

ህብረተሰቡም የወገንን ጦር ጥቃት መቋቋም አቅቶት በቡድን እና በተናጠል እየሸሸ ያለው የጠላት ሃይል ጉዳት እንዳያደርስ አካባቢውን በንቃት እንዲከታተልም ጥሪ አቅርበዋል።

Re: ሰበር ዜና: ባለፉት ሁለት ቀናት 12 የጠላት ጦር የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ! እልልልልልልልልልልልልል

Posted: 24 Nov 2021, 14:03
by Hameddibewoyane
Please wait, video is loading...
Ejersa wrote:
24 Nov 2021, 13:54
ህዳር 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬን ጨምሮ ባለፉት ሁለት ቀናት በተካሄደ ልዩ ዘመቻ 12 የጠላት ጦር የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ።

የእቅድ፣ የአመራር እና የቴክኖሎጅ እውቀትን በመጠቀም መንግስት ባለፉት ሁለት ቀናት በባቲ ግንባር በወሰደው የማጥቃት እርምጃ ስድስት የህወሓት የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች መደምሰሳቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ገልጸዋል።

ሚኒስትሩ ማምሻውን በሰጡት መግለጫ እርምጃ የተወሰደባቸው የጠላት ጦር ከፍተኛ አመራሮች በሃገር ክህደት ወንጀል ሲፈለጉ የነበሩ መሆናቸውን አስረድተዋል።
በዚህም የወገን ጦር ሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራን በሚቀንስ መልኩ በቀየሰው ስትራቴጂ እርምጃ መውሰዱን ገልጸዋል።

በከሚሴ ግንባርም በተመሳሳይ በዛሬው እለት በተወሰደ እርምጃ ስድስት የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ከነጠባቂዎቻቸው መደምሰሳቸውን ነው የገለጹት።
የተደመሰሱትም የጠላትን ጦር ሲመሩ የነበሩ ኮሎኔል እና ጄናራሎች መሆናቸውን ተናግረዋል።

በባቲ ግንባር ዛሬ በተወሰደ እርምጃም ለመልሶ ማጥቃት የተዘጋጀውን ሃይል በማያዳግም እርምጃ እግሬ አውጭኝ ብሎ እንዲፈረጥጥ ማድረግ ተችሏል ነው ያሉት።

በሌሎች ግንባሮችም የወገን ጦር በሰነዘረው ከፍተኛ የማጥቃት እርምጃ ጠላት በከፍተኛ ሁኔታ እተመታ ይገኛል ብለዋል ሚኒስትሩ በመግለጫቸው፡፡

ህብረተሰቡም የወገንን ጦር ጥቃት መቋቋም አቅቶት በቡድን እና በተናጠል እየሸሸ ያለው የጠላት ሃይል ጉዳት እንዳያደርስ አካባቢውን በንቃት እንዲከታተልም ጥሪ አቅርበዋል።

Re: ሰበር ዜና: ባለፉት ሁለት ቀናት 12 የጠላት ጦር የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ! እልልልልልልልልልልልልል

Posted: 24 Nov 2021, 14:08
by pushkin
:lol: :lol: :lol: :lol: :lol:
Hameddibewoyane wrote:
24 Nov 2021, 14:03
Please wait, video is loading...
Ejersa wrote:
24 Nov 2021, 13:54
ህዳር 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬን ጨምሮ ባለፉት ሁለት ቀናት በተካሄደ ልዩ ዘመቻ 12 የጠላት ጦር የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ።

የእቅድ፣ የአመራር እና የቴክኖሎጅ እውቀትን በመጠቀም መንግስት ባለፉት ሁለት ቀናት በባቲ ግንባር በወሰደው የማጥቃት እርምጃ ስድስት የህወሓት የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች መደምሰሳቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ገልጸዋል።

ሚኒስትሩ ማምሻውን በሰጡት መግለጫ እርምጃ የተወሰደባቸው የጠላት ጦር ከፍተኛ አመራሮች በሃገር ክህደት ወንጀል ሲፈለጉ የነበሩ መሆናቸውን አስረድተዋል።
በዚህም የወገን ጦር ሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራን በሚቀንስ መልኩ በቀየሰው ስትራቴጂ እርምጃ መውሰዱን ገልጸዋል።

በከሚሴ ግንባርም በተመሳሳይ በዛሬው እለት በተወሰደ እርምጃ ስድስት የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ከነጠባቂዎቻቸው መደምሰሳቸውን ነው የገለጹት።
የተደመሰሱትም የጠላትን ጦር ሲመሩ የነበሩ ኮሎኔል እና ጄናራሎች መሆናቸውን ተናግረዋል።

በባቲ ግንባር ዛሬ በተወሰደ እርምጃም ለመልሶ ማጥቃት የተዘጋጀውን ሃይል በማያዳግም እርምጃ እግሬ አውጭኝ ብሎ እንዲፈረጥጥ ማድረግ ተችሏል ነው ያሉት።

በሌሎች ግንባሮችም የወገን ጦር በሰነዘረው ከፍተኛ የማጥቃት እርምጃ ጠላት በከፍተኛ ሁኔታ እተመታ ይገኛል ብለዋል ሚኒስትሩ በመግለጫቸው፡፡

ህብረተሰቡም የወገንን ጦር ጥቃት መቋቋም አቅቶት በቡድን እና በተናጠል እየሸሸ ያለው የጠላት ሃይል ጉዳት እንዳያደርስ አካባቢውን በንቃት እንዲከታተልም ጥሪ አቅርበዋል።

Re: ሰበር ዜና: ባለፉት ሁለት ቀናት 12 የጠላት ጦር የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ! እልልልልልልልልልልልልል

Posted: 24 Nov 2021, 14:23
by Ejersa

Re: ሰበር ዜና: ባለፉት ሁለት ቀናት 12 የጠላት ጦር የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ! እልልልልልልልልልልልልል

Posted: 24 Nov 2021, 14:35
by Hameddibewoyane
Ejersa wrote:
24 Nov 2021, 13:54
ህዳር 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬን ጨምሮ ባለፉት ሁለት ቀናት በተካሄደ ልዩ ዘመቻ 12 የጠላት ጦር የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ።

የእቅድ፣ የአመራር እና የቴክኖሎጅ እውቀትን በመጠቀም መንግስት ባለፉት ሁለት ቀናት በባቲ ግንባር በወሰደው የማጥቃት እርምጃ ስድስት የህወሓት የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች መደምሰሳቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ገልጸዋል።

ሚኒስትሩ ማምሻውን በሰጡት መግለጫ እርምጃ የተወሰደባቸው የጠላት ጦር ከፍተኛ አመራሮች በሃገር ክህደት ወንጀል ሲፈለጉ የነበሩ መሆናቸውን አስረድተዋል።
በዚህም የወገን ጦር ሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራን በሚቀንስ መልኩ በቀየሰው ስትራቴጂ እርምጃ መውሰዱን ገልጸዋል።

በከሚሴ ግንባርም በተመሳሳይ በዛሬው እለት በተወሰደ እርምጃ ስድስት የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ከነጠባቂዎቻቸው መደምሰሳቸውን ነው የገለጹት።
የተደመሰሱትም የጠላትን ጦር ሲመሩ የነበሩ ኮሎኔል እና ጄናራሎች መሆናቸውን ተናግረዋል።

በባቲ ግንባር ዛሬ በተወሰደ እርምጃም ለመልሶ ማጥቃት የተዘጋጀውን ሃይል በማያዳግም እርምጃ እግሬ አውጭኝ ብሎ እንዲፈረጥጥ ማድረግ ተችሏል ነው ያሉት።

በሌሎች ግንባሮችም የወገን ጦር በሰነዘረው ከፍተኛ የማጥቃት እርምጃ ጠላት በከፍተኛ ሁኔታ እተመታ ይገኛል ብለዋል ሚኒስትሩ በመግለጫቸው፡፡

ህብረተሰቡም የወገንን ጦር ጥቃት መቋቋም አቅቶት በቡድን እና በተናጠል እየሸሸ ያለው የጠላት ሃይል ጉዳት እንዳያደርስ አካባቢውን በንቃት እንዲከታተልም ጥሪ አቅርበዋል።

Re: ሰበር ዜና: ባለፉት ሁለት ቀናት 12 የጠላት ጦር የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ! እልልልልልልልልልልልልል

Posted: 24 Nov 2021, 14:39
by Kuasmeda
:lol: :lol: :lol: :lol:
Hameddibewoyane wrote:
24 Nov 2021, 14:35
Ejersa wrote:
24 Nov 2021, 13:54
ህዳር 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬን ጨምሮ ባለፉት ሁለት ቀናት በተካሄደ ልዩ ዘመቻ 12 የጠላት ጦር የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ።

የእቅድ፣ የአመራር እና የቴክኖሎጅ እውቀትን በመጠቀም መንግስት ባለፉት ሁለት ቀናት በባቲ ግንባር በወሰደው የማጥቃት እርምጃ ስድስት የህወሓት የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች መደምሰሳቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ገልጸዋል።

ሚኒስትሩ ማምሻውን በሰጡት መግለጫ እርምጃ የተወሰደባቸው የጠላት ጦር ከፍተኛ አመራሮች በሃገር ክህደት ወንጀል ሲፈለጉ የነበሩ መሆናቸውን አስረድተዋል።
በዚህም የወገን ጦር ሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራን በሚቀንስ መልኩ በቀየሰው ስትራቴጂ እርምጃ መውሰዱን ገልጸዋል።

በከሚሴ ግንባርም በተመሳሳይ በዛሬው እለት በተወሰደ እርምጃ ስድስት የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ከነጠባቂዎቻቸው መደምሰሳቸውን ነው የገለጹት።
የተደመሰሱትም የጠላትን ጦር ሲመሩ የነበሩ ኮሎኔል እና ጄናራሎች መሆናቸውን ተናግረዋል።

በባቲ ግንባር ዛሬ በተወሰደ እርምጃም ለመልሶ ማጥቃት የተዘጋጀውን ሃይል በማያዳግም እርምጃ እግሬ አውጭኝ ብሎ እንዲፈረጥጥ ማድረግ ተችሏል ነው ያሉት።

በሌሎች ግንባሮችም የወገን ጦር በሰነዘረው ከፍተኛ የማጥቃት እርምጃ ጠላት በከፍተኛ ሁኔታ እተመታ ይገኛል ብለዋል ሚኒስትሩ በመግለጫቸው፡፡

ህብረተሰቡም የወገንን ጦር ጥቃት መቋቋም አቅቶት በቡድን እና በተናጠል እየሸሸ ያለው የጠላት ሃይል ጉዳት እንዳያደርስ አካባቢውን በንቃት እንዲከታተልም ጥሪ አቅርበዋል።

Re: ሰበር ዜና: ባለፉት ሁለት ቀናት 12 የጠላት ጦር የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ! እልልልልልልልልልልልልል

Posted: 24 Nov 2021, 14:49
by Ejersa

Re: ሰበር ዜና: ባለፉት ሁለት ቀናት 12 የጠላት ጦር የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ! እልልልልልልልልልልልልል

Posted: 24 Nov 2021, 15:01
by Hameddibewoyane

Re: ሰበር ዜና: ባለፉት ሁለት ቀናት 12 የጠላት ጦር የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ! እልልልልልልልልልልልልል

Posted: 24 Nov 2021, 16:57
by Hameddibewoyane

Re: ሰበር ዜና: ባለፉት ሁለት ቀናት 12 የጠላት ጦር የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ! እልልልልልልልልልልልልል

Posted: 24 Nov 2021, 17:10
by Weyane.is.dead
Good riddance 8)

Re: ሰበር ዜና: ባለፉት ሁለት ቀናት 12 የጠላት ጦር የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ! እልልልልልልልልልልልልል

Posted: 24 Nov 2021, 17:28
by Hameddibewoyane

Re: ሰበር ዜና: ባለፉት ሁለት ቀናት 12 የጠላት ጦር የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ! እልልልልልልልልልልልልል

Posted: 24 Nov 2021, 18:05
by Kuasmeda