-
- Member
- Posts: 4080
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
እንደወጣች ቀረች--- loading :)
የትግሬው ወራሪ ተግተልትሎ ደሴ መድረሱ፥ እስካሁን ያለውን አካሄድ ፥ ባስገራሚው ለውጦታል። ኣሁን ላይ የመንግስት ስጋት ስግብግቡ ጀሌ እንጂ፥ ብትር ይዘህ ዝመት የሚባለው ፥ ህዝብ ኣይደለም።
የትግሬው ዘራፊ ፥ ካገሩ እንደወጣ ይቀራል። የጦርነቱ ሸክም ከዚህ በሁዋላ የሁለት ክልል ብቻ ኣይሆንም
የትግሬው ዘራፊ ፥ ካገሩ እንደወጣ ይቀራል። የጦርነቱ ሸክም ከዚህ በሁዋላ የሁለት ክልል ብቻ ኣይሆንም
-
- Member
- Posts: 4080
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: እንደወጣች ቀረች--- loading :)
So far the war has been conducted as a second thought by many assuming that the Gov't would take very good care of the hungry Tigre looters. Now, the Dessie scenario have changed everything upside down. People have been patiently waiting for the fascists to be sealed back to their region. Unfortunately, they are on steroid and setting their skinny legs where they shouldn't. They have angered millions and the response is going to be devastating:
-
- Member
- Posts: 4080
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: እንደወጣች ቀረች--- loading :)
The fascists have exhausted what they have. On the other hand, Ethiopia hasn't even used a fraction of its resources yet. TPLF declared the end of the war before it even gets to the warm-up stage. IN reality, what is ending is their existence on this planet.
-
- Member+
- Posts: 6796
- Joined: 19 Oct 2017, 11:19
Re: እንደወጣች ቀረች--- loading :)
Tplf will not make it back to Mekele. They will be buried in wollo.
-
- Member
- Posts: 4080
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: እንደወጣች ቀረች--- loading :)
I can't see it any other way out for these fascists. They have poured everything they have in to Dessie front. Now that the push has started from their back, it will be so decisive and complete. The Ouu Ouu will be starting once again...Weyane.is.dead wrote: ↑01 Nov 2021, 20:25Tplf will not make it back to Mekele. They will be buried in wollo.
-
- Member+
- Posts: 6796
- Joined: 19 Oct 2017, 11:19
Re: እንደወጣች ቀረች--- loading :)
You bet junta will be rolling on the streets again
Za-Ilmaknun wrote: ↑01 Nov 2021, 20:35I can't see it any other way out for these fascists. They have poured everything they have in to Dessie front. Now that the push has started from their back, it will be so decisive and complete. The Ouu Ouu will be starting once again...Weyane.is.dead wrote: ↑01 Nov 2021, 20:25Tplf will not make it back to Mekele. They will be buried in wollo.
-
- Member
- Posts: 4080
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: እንደወጣች ቀረች--- loading :)
Fano hitting TPLF mercenaries in Kabocha and Dessie while the Afars are also teaching the Tigre invaders lessons of a life time.
-
- Member
- Posts: 4080
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: እንደወጣች ቀረች--- loading :)
ሕዝብ ያሸንፋል‼
☞ ራያወች አካባቢያቸውን ተቆጣጥረው ወደ ወልዲያ ገፍተዋል‼
☞ በዋግ ምድር ላይ የበለሳና የዋግ ሰሃላ ሰየምት ሚሊሻ፣ ፋኖና ሌላው ታጣቂ ቆንጠር ለቆንጠር እየተመመ በአራት አቅጣጫ የወራሪውን ሀይል ማዕከል ማንቁርትን ሊያንቅ ነው።
☞ እነ አርበኛ ሀሰን ከረሙና ጦራቸው የወረባቦንና የሀብሩን ምድር እየጠረጉ መርሳ ከተማቸውን ሊይዙ ከበዋል‼
☞ የወረባቦ ሚሊሻና ታጣቂ አካባቢውን እያጠራ ከቢስጢማ ወደ ሀይቅ ነገ መሻገሩ አይቀርም‼
☞ በጋሸና በኩል እጅግ ግዙፉ ህዝባዊ ጦሩ ግፋ እያለ መዳረሻውን የት እንደሆነ ለእናንተ ልተወው‼
☞ የአፋር ልዩ ሀይልና መከላከያ የወራሪውን የህወሓት እና የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ከካሳ ጊታ ጀምሮ እያረገፈ ወደ ቡርቃ አቅጣጫ እያስፈረጠጠ ጭጭ በማድረግ ባቲ ላይ ደርሷል‼
☞ በኮምቦልቻና በደሴ መከላከያና ፋኖ እንዲሁም ህዝቡ ፍልሚያ ላይ ነው‼ ሀርቡንና ወለዲን ያለፈው ወራሪ ሀይል ሸዋ ላይ ያስቀመጠውን ባናውቅም ወደ ሸዋ እየገሰገሰ ነው‼
ብሩክ አበጋዝ
☞ ራያወች አካባቢያቸውን ተቆጣጥረው ወደ ወልዲያ ገፍተዋል‼
☞ በዋግ ምድር ላይ የበለሳና የዋግ ሰሃላ ሰየምት ሚሊሻ፣ ፋኖና ሌላው ታጣቂ ቆንጠር ለቆንጠር እየተመመ በአራት አቅጣጫ የወራሪውን ሀይል ማዕከል ማንቁርትን ሊያንቅ ነው።
☞ እነ አርበኛ ሀሰን ከረሙና ጦራቸው የወረባቦንና የሀብሩን ምድር እየጠረጉ መርሳ ከተማቸውን ሊይዙ ከበዋል‼
☞ የወረባቦ ሚሊሻና ታጣቂ አካባቢውን እያጠራ ከቢስጢማ ወደ ሀይቅ ነገ መሻገሩ አይቀርም‼
☞ በጋሸና በኩል እጅግ ግዙፉ ህዝባዊ ጦሩ ግፋ እያለ መዳረሻውን የት እንደሆነ ለእናንተ ልተወው‼
☞ የአፋር ልዩ ሀይልና መከላከያ የወራሪውን የህወሓት እና የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ከካሳ ጊታ ጀምሮ እያረገፈ ወደ ቡርቃ አቅጣጫ እያስፈረጠጠ ጭጭ በማድረግ ባቲ ላይ ደርሷል‼
☞ በኮምቦልቻና በደሴ መከላከያና ፋኖ እንዲሁም ህዝቡ ፍልሚያ ላይ ነው‼ ሀርቡንና ወለዲን ያለፈው ወራሪ ሀይል ሸዋ ላይ ያስቀመጠውን ባናውቅም ወደ ሸዋ እየገሰገሰ ነው‼
ብሩክ አበጋዝ
-
- Senior Member
- Posts: 11111
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Re: እንደወጣች ቀረች--- loading :)
ወያኔ ደሴ ላይ ትይዝ ትጨብጠው አጥታለች። ደሴ ሙሉ ለሙሉ ነፃ በመውጣት ላይ ናት ማለት ይቻላል ። የከሰረው የወያኔ ጉዳይ - እንደ ወጣች ቀረች።
-
- Member
- Posts: 4080
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
-
- Member
- Posts: 4080
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: እንደወጣች ቀረች--- loading :)
ኮምቦልቻ ያለው ወራሪ በከተማው ላለው ደጋፊው "ተከበናል፣ መላ ፈልጋችሁ ራሳችሁት አትርፉ" እያለ ነው።
"ማስወጣት" ሳይሆን "ማስቀረት" ነው የኢትዮጵያ ሃይሎች አላማ።
"ማስወጣት" ሳይሆን "ማስቀረት" ነው የኢትዮጵያ ሃይሎች አላማ።
-
- Member
- Posts: 1618
- Joined: 31 Oct 2019, 20:06
Re: እንደወጣች ቀረች--- loading :)
Woyane encircled —- time to hunt down the highway invaders
-
- Member
- Posts: 4080
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: እንደወጣች ቀረች--- loading :)
The Tigre invaders are beaten in North Wello and unable to ferry their loot to the Chigar region. The people have organized and making Wello the burial ground for the leaches. There won't be any way back in to their rat hole. Feltman/Abasanjo negotiating a safe passage for the thieves...but sorry it won't work.
-
- Member+
- Posts: 5626
- Joined: 07 Apr 2019, 20:34
Re: እንደወጣች ቀረች--- loading :)
The opportunity of a life time to decimated filtered weyannes in the land they came as invaders. Killing Tigrians TPLF supporter in Tigray during war although justified it doesn't feel right.But those who Traveled 100s of k.M to kill and loot even kids make them a shooting target no moral qualm can be raised about it.It is killing season.
-
- Member
- Posts: 4080
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: እንደወጣች ቀረች--- loading :)
ቆረጣው በሚገባ ተሳክቷል! አሁን ከትግራይ ወጥቶ ወደ አማራና አፋር ክልል መግባት እንዲሁም ከአማራ ክልል ወደ ትግራይ መመለስ በፍፁም አይታሰብም።
የሽብር ቡድኑ "ኢትዮጵያን ለማፍረስ ሲኦልም ቢሆን እገባለው" ባለው መሰረት ኢትዮጵያን ለማፍረስ ፍቃድ ባንሰጠውም ወደ ሲኦል መግባቱን ግን አልከለከልነውም
የሽብር ቡድኑ "ኢትዮጵያን ለማፍረስ ሲኦልም ቢሆን እገባለው" ባለው መሰረት ኢትዮጵያን ለማፍረስ ፍቃድ ባንሰጠውም ወደ ሲኦል መግባቱን ግን አልከለከልነውም
-
- Member
- Posts: 4080
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: እንደወጣች ቀረች--- loading :)
አሁናዊ የድል ዜና፦
በወሎ (ቤተ ዐማራ) ግንባር የአሸባሪው ትህነግ አዋጊ #ኮ/ል ግደይ ገብረተንሣይን ጨምሮ በርካታ የአሸባሪው ኃሎች ተደምስሰዋል።
ወልድያና ደሴ ደግሞ በዐማራ ልዩ ኃይል፣ ፋኖ፣ ሚሊሻና የሀገር መከላከያ ሠራዊት ቁጥጥር ሥር እንደዋሉ እየተነገረ ነው።
የተቆረጠው የአሸባሪው ትህነግ ቡድን ከተበተነበት እየተለቀመ ነው ተብሏል።
ምንጭ፦ ጋዜጠኛ ስማቸው ተበጀ
በወሎ (ቤተ ዐማራ) ግንባር የአሸባሪው ትህነግ አዋጊ #ኮ/ል ግደይ ገብረተንሣይን ጨምሮ በርካታ የአሸባሪው ኃሎች ተደምስሰዋል።
ወልድያና ደሴ ደግሞ በዐማራ ልዩ ኃይል፣ ፋኖ፣ ሚሊሻና የሀገር መከላከያ ሠራዊት ቁጥጥር ሥር እንደዋሉ እየተነገረ ነው።
የተቆረጠው የአሸባሪው ትህነግ ቡድን ከተበተነበት እየተለቀመ ነው ተብሏል።
ምንጭ፦ ጋዜጠኛ ስማቸው ተበጀ
-
- Member+
- Posts: 6796
- Joined: 19 Oct 2017, 11:19
Re: እንደወጣች ቀረች--- loading :)
Shi.ntam weyanes getting spanked everywhere. The somali regional president ato mustafa has said he sending somali liyu to hunt weyane rodents. Low iq tplf made enemies all over the horn. Now the chickens have come home to roost.
-
- Member
- Posts: 4080
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: እንደወጣች ቀረች--- loading :)
የካሳጊታ ግንባር ውሎ!
(አፋር)
ጁንታው አዳር ተጉዞ ሰብሮ ለመግባት ያደረገው ሙከራ በመከላከያ ሰራዊቱ፣ በአፋር ልዩ ሀይልና በአፋር ሚሊሺያ ጥምረት ተሰናክሏል። በሃሺሽ የደነዘዘው ሰራዊት መኖር እስኪጠላ እየተቀጠቀጠ ነው።
ወራሪው ትላንት በሌሎች ግንባሮች የነበሩ ሰራዊቶችን ሲያጓጉዝ እንዳደረ መረጃው ተገኝቶ ነበር። በዛሬው ጦርነት ከ 20 በላይ በሚሆኑ መኪኖች አጓጉዞ ያሰለፈው እጅግ በርካታ ጦር ቀለብት ውስጥ ነበር ያደረው።
በመረጃ የተበለጠው የትህነግ ሃይል እንደ ብዛቱ የሚጠበቅበትን መፈጸም ተስኖት ተስተውሏል። ጠላት ሲዋደቅለት የዋለው የአካባቢው ገዢ መሬት (ከፍታ) የወገን ሰራዊት አድፍጦበት ኖሮ ታላቅ ሰብዓዊ ኪሳራ ደርሶበታል። እጅግ በረቀቀ ወታደራዊ ጥበብ አላስፈላጊ መሰዋእትነት ከመክፈል ውጭ አማራጭ ያልተተወለት ወራሪው ሃይል ማፈግፈግ ሰማይ መቧጠጥ ሆኖበት ውሏል።
ጧት (4 ሰአት ገደማ) ባልተጠበቀ አቅጣጫ ተደቅኖ የወገንን ሰራዊት አላላውስ ብሎ የነበረውን ዲሽቃ የበራህሌው ጀግና እስከ ተኳሹ የማረከበት ጀብድ ለትውልድ የሚነገር ነው ።
(አፋር)
ጁንታው አዳር ተጉዞ ሰብሮ ለመግባት ያደረገው ሙከራ በመከላከያ ሰራዊቱ፣ በአፋር ልዩ ሀይልና በአፋር ሚሊሺያ ጥምረት ተሰናክሏል። በሃሺሽ የደነዘዘው ሰራዊት መኖር እስኪጠላ እየተቀጠቀጠ ነው።
ወራሪው ትላንት በሌሎች ግንባሮች የነበሩ ሰራዊቶችን ሲያጓጉዝ እንዳደረ መረጃው ተገኝቶ ነበር። በዛሬው ጦርነት ከ 20 በላይ በሚሆኑ መኪኖች አጓጉዞ ያሰለፈው እጅግ በርካታ ጦር ቀለብት ውስጥ ነበር ያደረው።
በመረጃ የተበለጠው የትህነግ ሃይል እንደ ብዛቱ የሚጠበቅበትን መፈጸም ተስኖት ተስተውሏል። ጠላት ሲዋደቅለት የዋለው የአካባቢው ገዢ መሬት (ከፍታ) የወገን ሰራዊት አድፍጦበት ኖሮ ታላቅ ሰብዓዊ ኪሳራ ደርሶበታል። እጅግ በረቀቀ ወታደራዊ ጥበብ አላስፈላጊ መሰዋእትነት ከመክፈል ውጭ አማራጭ ያልተተወለት ወራሪው ሃይል ማፈግፈግ ሰማይ መቧጠጥ ሆኖበት ውሏል።
ጧት (4 ሰአት ገደማ) ባልተጠበቀ አቅጣጫ ተደቅኖ የወገንን ሰራዊት አላላውስ ብሎ የነበረውን ዲሽቃ የበራህሌው ጀግና እስከ ተኳሹ የማረከበት ጀብድ ለትውልድ የሚነገር ነው ።
-
- Member
- Posts: 4080
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: እንደወጣች ቀረች--- loading :)
አሁን ያለው እንቅስቃሴ ተስፋ ሰጭ ብቻ ሳይሆን ትህነግ ሙሉ በሙሉ የምትቀበርበት ጊዜ ሩቅ እንደማይሆን ስነግራችሁ በልበ ሙሉነት ነው።
ከዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር የቀሩት አበርገሌ እና ኮረም ናቸው።ራያ ቆቦ በፋኖ ቁጥጥር ስር ገብታለች።ከኮምቦልቻና ደሴ ተዘርፈው ሊወሰዱ የነበሩ ንብረቶችን ማስቀረት ችለዋል።ከትግራይ የሚመጣው ሃይልንም አፈር ድሜ እያስጋጡት ነው።
ሰሜን ሸዋ እና ምዕራብ ወሎ ላይ ያለው ህወሀት እየተለበለበ ነው።በዚህ ሃይል አዲስ አበባ ይደርሳሉ አይደርሱም የሚለውን አላውቅም።ወደ ኃላ ቢያፈገፍጉ ወደ ትግራይ መመለስ እንደማይችሉ ግን አስረግጨ እነግራችኃለሁ።
ጋሸና ወልድያ ላሊበላ is loading .....
አሁን ለትግ ሬ ብቻ እዘኑ ።አዲስ ተዓምር ካልተፈጠረ በቀር የአማራው ሃይል ከምነግራችሁ ባለይ እሳት ለብሶ እሳት ጎርሶ አሸባሪዋን እየቆረጨማት ነው። ቶሎ አልቃበት injury time ይጨመር ማለቱ የማይቀር ነው።
የሰሜን ወሎ ህዝብ መሮት ሸፍቷል!
ከዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር የቀሩት አበርገሌ እና ኮረም ናቸው።ራያ ቆቦ በፋኖ ቁጥጥር ስር ገብታለች።ከኮምቦልቻና ደሴ ተዘርፈው ሊወሰዱ የነበሩ ንብረቶችን ማስቀረት ችለዋል።ከትግራይ የሚመጣው ሃይልንም አፈር ድሜ እያስጋጡት ነው።
ሰሜን ሸዋ እና ምዕራብ ወሎ ላይ ያለው ህወሀት እየተለበለበ ነው።በዚህ ሃይል አዲስ አበባ ይደርሳሉ አይደርሱም የሚለውን አላውቅም።ወደ ኃላ ቢያፈገፍጉ ወደ ትግራይ መመለስ እንደማይችሉ ግን አስረግጨ እነግራችኃለሁ።
ጋሸና ወልድያ ላሊበላ is loading .....
አሁን ለትግ ሬ ብቻ እዘኑ ።አዲስ ተዓምር ካልተፈጠረ በቀር የአማራው ሃይል ከምነግራችሁ ባለይ እሳት ለብሶ እሳት ጎርሶ አሸባሪዋን እየቆረጨማት ነው። ቶሎ አልቃበት injury time ይጨመር ማለቱ የማይቀር ነው።
የሰሜን ወሎ ህዝብ መሮት ሸፍቷል!