Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

"የአማራ ክልል በተረት ተረት እርእስቴ ነው የሚለውን ምዕራብ ትግራይን እና ራያን ለመውሰድ የሄደበት እርቀት ነው ለዚህ ሁሉ የክልሉ ምስቅልቅል እና ውድመት እንዲሁም መዳከም የዳረገው፡፡"

Post by sarcasm » 26 Oct 2021, 21:54

የምእራብ ትግራይ ወረራ መዘዝ የአማራ ክልልን ከልማት እና ከሰላም ውጪ በማድረግ ቀውስ ውስጥ እየከተተው ይገኛል!!
************************************


ከ60ሺ በላይ የተለያየ አይነት ሰራዊት ኮምቦልቻ እና ደሴን ከTDF በሞት ወይም ሽረት ለመከላል ተሰልፏል፤ አብዛኛው የአማራ ክልል ሰራዊት ነው፡፡ TDF በአፋር ብቅ ይልና ሁሉም ወደ አፋር ግርርር ሲል ወሎን ይቆጣጠራል፤ በወሎ ያዘናጋ እና ሁሉም ወደ ወሎ ሲፈስ በጎንደር ብቅ በማለት ድል በድል ይሆናል፡፡ ይህ አካሄዱ የተቀናቃኝ ሐይልን ለማዳከም ወሳኝ እስትራቴጂ ነው፡፡

ያው ጦርነቱ በTDF እቅድ መሰረት እየተደረገ ስለሚገኝ በእያዳንዱ የTDF action ሌላው react በማድረግ ለከፍተኛ ኪሳራ እና ውድመት እየተዳረገ ያለበት ሁኔታ ነው ያለው፡፡ ይህ ሁሉ ነገር እየሆነ የሚገኘው በTDF የጦር መሪዎች በሳል አመራር እና አስደማሚ ብቃት ነው፤ እነሱ በትንሽ ኪሳራ ሐገሪቱን እየናጡ ቅቤ ሊያወጡ ጫፍ እየደረሱ ነው፡፡

ባጭሩ የጦርነት ሂደቱ በገባው እና ባልገባው መካከል የሚደረግ ትግል ነው፡፡ እስከመቼ በዘመቻ ጦርነትን መከላከል እንደሚቻል ወደፊት የሚታይ ይሆናል፡፡ የፌደራል መንግስት ከአሁኑ ተሰላችቶ ነገሮችን ለአማራ ክልል እያስረከበ ያለበት ሁኔታ ነው ያለው፡፡ ክልሎች በሙሉ ከወዲው እርግፍ እድርገው በመተው በሚናገሩት ነገር ጦርነት ያለም አይመስልም፡፡

በዚህ መሐል የአማራ ክልል የጦር አውድማ ሆኖ እየወደመ ይገኛል፡፡ የአማራ ክልል በተረት ተረት እርእስቴ ነው የሚለውን ምዕራብ ትግራይን እና ራያን ለመውሰድ የሄደበት እርቀት ነው ለዚህ ሁሉ የክልሉ ምስቅልቅል እና ውድመት እንዲሁም መዳከም የዳረገው፡፡ አሁን ክልሉ ያለው አማራጭ የያዘውን የትግራይ መሬት ያለምንም ቅድመ ሁኔታ በመልቀቅ የራሱን ሰላም በመጠበቅ ልማቱን ማስቀጠል ብቻ ነው፡፡ የማያዋጣ ጸሎት ለቅስፈት ይዳርጋል!!

Please wait, video is loading...

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: "የአማራ ክልል በተረት ተረት እርእስቴ ነው የሚለውን ምዕራብ ትግራይን እና ራያን ለመውሰድ የሄደበት እርቀት ነው ለዚህ ሁሉ የክልሉ ምስቅልቅል እና ውድመት እንዲሁም መዳከም የዳረገው፡

Post by Sam Ebalalehu » 27 Oct 2021, 07:51

I think the “Western Tigray” narrative has been dead. The better that is accepted, the more Ethiopian lives would be saved. It is time to remember it is not 1991. The Amharas’ of Berket Simon kind do not exist.

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "የአማራ ክልል በተረት ተረት እርእስቴ ነው የሚለውን ምዕራብ ትግራይን እና ራያን ለመውሰድ የሄደበት እርቀት ነው ለዚህ ሁሉ የክልሉ ምስቅልቅል እና ውድመት እንዲሁም መዳከም የዳረገው፡

Post by sarcasm » 27 Oct 2021, 09:51

Sam Ebalalehu wrote:
27 Oct 2021, 07:51
I think the “Western Tigray” narrative has been dead. The better that is accepted, the more Ethiopian lives would be saved. It is time to remember it is not 1991. The Amharas’ of Berket Simon kind do not exist.
Liberating Western Tigray from invading forces of Amhara and Eritrean armies is the main driver of the current TDF incursions into Amhara region. Restoration of Status Quo Ante is a standard textbook conflict resolution condition which every international org, government or mediator supports. The other alternative is to allow the warring parties to keep territorial gains achieved in the conflict. Such arrangement would be a recipe for future wars, though.

Either Status Quo Ante will be restored or the warring parties to keep territorial gains achieved in the conflict. Choose your pick.

The below comment in other threads really summarizes how a return to status quo ante would end the military conflict.

If the Amhara regional government withdraws from western Tigray, the war is effectively over. That would be so because all parties would automatically lose any reason to continue the war.

1 - Amhara government will have no reason to fight Tigray region if the land issue is referred to arbitration. They have no other conflict.

2 - PM Abiy will not have the main support base from Amhara. Again, what would be his reason to fight? To uphold democracy? He can't justify armed suppression as a way to uphold democracy. So, he will have no reason to fight.

3 - TDF can't justify waging a war to unseat a government. It would have to return to Tigray and engage in political dialog. The world would not support an armed undertaking to change the government.

4 - Isaias can't continue the war because Abiy and Amhara regional govts will no longer require his mercenary services and the UN will be against it any way.

So, all eyes are on Wolqait, Tsegedie and Kefta Humera. A region of roughly 400.000 people comprising 92% ethnic Tigrayans and 6% ethnic Amhara and 2% other. It was known as a region of Begemder province before the ethnic federalism but fell to Tigray region by the new federal constitution.

The land dispute is causing the Amhara to lend their support to the Unitarian PMAA and causes the Tigrayans to oppose PMAA's undermining of the federal arrangement.

If the land is resolved, the problem is resolved. All other issues can only be solved legally for there to be international support.

Abere
Senior Member
Posts: 11135
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: "የአማራ ክልል በተረት ተረት እርእስቴ ነው የሚለውን ምዕራብ ትግራይን እና ራያን ለመውሰድ የሄደበት እርቀት ነው ለዚህ ሁሉ የክልሉ ምስቅልቅል እና ውድመት እንዲሁም መዳከም የዳረገው፡

Post by Abere » 27 Oct 2021, 10:06

The most regrettable mistake Amhara and Oromo made was when they fought the Badme war against Eritrea. If Amhara and Oromo did not fight sheepishly and die for the most evil Tigre thugs, TPLF would have been lunch by Eritrea and we would not be here now talking about Tigres and TPLF. Now, the heavy lifting is upon Amhara and in fact on Oromos. Oromos are the last destination of kill and loot, and thrive on their suffering for TPLF. However, the foolish OLF have not still got this. It is however surprising the disarmed Amhara fought and recovered their ancestral lands of Humera and Welqait from the most armed, trained and large army of the Tigre thugs. Tigre thugs with 80% of the military asset vs. Amhara Fano 0% with military asset embarrassingly defeated Tigre thugs and reclaimed its land, which the Tigres are salivating about it never to set their feet again. This is the Silverline for Ethiopia, Amhara is organizing after decades of disarming and is taking arms, this will for sure check the evil aspiration of Tigre thugs leaving them what they were during the Derg era, they are cut to their true size.


sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "የአማራ ክልል በተረት ተረት እርእስቴ ነው የሚለውን ምዕራብ ትግራይን እና ራያን ለመውሰድ የሄደበት እርቀት ነው ለዚህ ሁሉ የክልሉ ምስቅልቅል እና ውድመት እንዲሁም መዳከም የዳረገው፡

Post by sarcasm » 28 Oct 2021, 09:18

Sam Ebalalehu wrote:
27 Oct 2021, 10:35
The problem Eden “ Western Tigray” is the TPLF vocabulary. Ethiopians do not share it.
I think you need update your understanding on how other non-Amhara Ethiopians feel on Amhara region's forcefully annexing parts of Tigray Region territory. Check out what Abiy and all other presidents of the 7 non-Amhara regions promised the Tigray Transitional Government.


Wedi
Member+
Posts: 7996
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: "የአማራ ክልል በተረት ተረት እርእስቴ ነው የሚለውን ምዕራብ ትግራይን እና ራያን ለመውሰድ የሄደበት እርቀት ነው ለዚህ ሁሉ የክልሉ ምስቅልቅል እና ውድመት እንዲሁም መዳከም የዳረገው፡

Post by Wedi » 28 Oct 2021, 09:28

ወራሪው እና ዘራፊው ትግሬ እኮ "ምዕራብ ትግራይ" ከአማራ/ጎንደር ዘርፎ የወሰደው ነው እንጅ ከወያኔ በፊት እኮ "ምዕራብ ትግራይ" የሚባል አልነበረም፡፡
ሴረኛ ትግሬዎች አሁን "ምዕራብ ትግራይ" እያሉ ያለቃቅሳሉ "ምዕራብ ትግራይ" ከወያኔ በፊት የትግራይ ግዛት ይመስል!!
በጉልበት ወሰዳችሁት አማራም ግዜውን ጠብቆ በወራሪው እና ዘራፊው ትግሬዎች ተሰርቆ እና ተዘርፎ የተወሰደበት ግዛቱን አስመለስ!!

Game over!!

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "የአማራ ክልል በተረት ተረት እርእስቴ ነው የሚለውን ምዕራብ ትግራይን እና ራያን ለመውሰድ የሄደበት እርቀት ነው ለዚህ ሁሉ የክልሉ ምስቅልቅል እና ውድመት እንዲሁም መዳከም የዳረገው፡

Post by sarcasm » 28 Oct 2021, 10:05

Wedi wrote:
28 Oct 2021, 09:28
ወራሪው እና ዘራፊው ትግሬ እኮ "ምዕራብ ትግራይ" ከአማራ/ጎንደር ዘርፎ የወሰደው ነው እንጅ ከወያኔ በፊት እኮ "ምዕራብ ትግራይ" የሚባል አልነበረም፡፡
ሴረኛ ትግሬዎች አሁን "ምዕራብ ትግራይ" እያሉ ያለቃቅሳሉ "ምዕራብ ትግራይ" ከወያኔ በፊት የትግራይ ግዛት ይመስል!!
በጉልበት ወሰዳችሁት አማራም ግዜውን ጠብቆ በወራሪው እና ዘራፊው ትግሬዎች ተሰርቆ እና ተዘርፎ የተወሰደበት ግዛቱን አስመለስ!!

Game over!!
አማራ የሚባል ክልልም'ኮ ኣልነበረም ከወያኔ ግዜ በፊት። You seem to assume that Tigray Region has taken Western Tigray from Amhara Region. That is not factually correct. Tigray Region did not take any land from Amhara Region. Regions and their boundaries were setup in the early 1990s. Before then, there were no regions. Tigray or Amhara have not changed thier boundaries since they were setup.

Haile Selassie's Gonder, Shoa, Wello and Gojam are not equal to current Amhara Region.

See the below excerpt from another thread:

ከአማራ ክልል በትግራይ ክልል ላይ የሚነሳውን የርስትና(የመሬት ይገባኛል) የማነት ጥያቄ በተመለከተ፤ ጥያቄውን ለመመለስ የተሞከረበት መንገድ ስህተትና በጣም አደገኛ መሆኑን አሁን ያስከተለውን የጥፋት መዘዝ እያየነው እንገኛለን፡፡

ክልሎች ህልውናቸውን ያገኙት በህገ መንግስቱ መሰረት ነው፡፡ ክልሎች የተዋቀሩት ደግሞ የህዝብ አሰፋፈር፣ ቋንቋ፣ ማንነት እና ፈቃድ በሚሉ ህገመንግስታዊ መስፈርቶች ላይ በመመስረት ነው፡፡ ስለሆነም ህገመንግስቱ ክልሎችን ከማወቀሩ በፊት በነበሩ ክ/ሀገሮች ውስጥ የነበሩ ህዝቦችን፤ ለምሳሌ ጎንደር፤ በውስጡ አማርኛ ተነጋሪዎች እና የሰፈሩበትን ቦታ፣ ትግርኛ ተናጋሪዎችና የሰፈሩበትን ቦታ፣ አገውኛ ተናጋሪዎችና የሰፈሩበትን ቦታ፣ ቅማንቶችና የሰፈሩበትን ቦታ ከላይ በተጠቀሱት መስፈርቶች መነሻነት ወደ አዲሶቹ ክልሎች እንዲካለሉ ሆነዋል፡፡ በሌላ አባባል ጎንደር (በቀደመው ጊዜ ቤጌምድርና ስሜን የሚባለውን) በክ/ሀገርነቱ ወቅት አማርኛ ተነጋሪ ህዝቦች ብቻ የሰፈሩበት አስተደደር አልነበረም፤ እንዲሁም “አማራ” የሚባል አስተዳደርም አልነበረም፡፡ ስለሆነም በጎንደር ክ/ሀገር ስር ከነበረ አስተደደር ወደ ትግራይ ክልል አስተዳደር የተዛወሩ ትግርኛ ተናጋሪዎች እና የሰፈሩበትን ቦታ፤ ቦታውን ብቻ መርጦ “ድሮ በጎንደር ክ/ሀገር ስር ስለነበረ የአማራው መሬት የአማራው ርስት ነው” ብሎ ጥያቄ ማንሳት ስህተት ነው፡፡

በዚህ በተሳሳተ አመክንዮ መሰረት ጥያቄው የሚቀጥል ከሆነ ጦርነት የማይለኮስበት ክልል አይኖርም፡፡ ለምሳሌ፡- አፋር የሚባል ክልል አይኖርም፡፡ ምክንያቱም ቦታው ከወሎና ከትግራይ ክ/ሀገሮች በተገኘ መሬት የተዋቀረ ስለሆነ፡፡ ቤንሻንጉልና ጉሙዝ የሚባል ክልል አይኖርም፡፡ ምክያቱም ከጎጃምና ወለጋ ክ/ሀገሮች በተገኘ መሬት የተዋቀረ ስለሆነ፡፡ ወዘተ…


ጥያቄውን ለመመለስ የተሞከረበት መንገድ፡-

ከአማራ ክልል የተነሳው የመሬት ወይንም የርስት ጥያቄ ስህተት እንደሆነ ከላይ ገልጫለሁ፡፡ ይሁን እንጂ የሚነሳ የማንነት ጥያቄ መኖር የለበትም ማለቴ ግን አይደለም፡፡ የማንነት ጥያቄ ማለት በአንድ በተወሰነ ቦታ፤ ለምሳሌ በወልቃይት፤ አብዛኛው ነዋሪ አማርኛ ተናጋሪ ሆኖ በትግራይ ክልል ውስጥ እንዲካተት ተደርጎ ከሆነ ጥያቄው ለማንነቴ ምላሽ በሚሰጠኝ ክልል ውስጥ ልተዳደር የሚል የመብት ጥያቄ ነው፡፡ ይህ ጥያቄ የሚቀርብበት እና እልባት የሚያገኝበት መንገድ ደግሞ በህገመንግስቱ አንቀጽ 48 “የአከላለል ለውጦች” በሚል በተቀመጠው ሰላማዊ አግባብ መሰረት ብቻ መሆን አለበት፡፡

አንቀጹ የሚለው በአጭር ሲገለጽ፡- ጥያቄው ሲነሳ ጉዳዩ በሚመለከታቸው ክልሎች በስምምነት ይፈጸማል፡፡ መስማማት ካልቻሉ የፈደሬሽን ምክር ቤት ጥያቄው በቀረበለት በሁለት አመት ጊዜ ውስጥ የመጨረሻ ውሳኔ ይሰጣል ይላል ፡፡

ከዚህ ከላይ ከተጠቀሰው ህገመንግስታዊ መንገድ ውጭ የአማራ ክልል አሁን በተያዘው የጦርነት መንገድ ለመፍታት መሞከሩ አደገኛ ስህተት ነው፡፡ አደገኛነቱ ደግሞ ለሌሎች ተመሳሳይ ጥያቄ ለሚኖራቸው ክልሎች “መፍትሄው ጉልበተኛ መሆን ነው!” የሚል የእርስ በርስ የጦርነት አዋጅ ስለሚሆን ነው፡፡

ህገመንግስቱ ለትግራይ እንዲበጅ ሆኖ የተቀረጸ ስለሆነ ዋጋ የለውም የሚባል ከሆነም፤ ስለዚህ መጀመሪያ ህገመንግስቱን በሰላማዊ መንገድ መቀየር ነው፡፡ አለበለዚያ የዚህ ሁሉ ዘመቻ ዳንኪራ ተልእኮው ህግም ድንበርም የማስከበር ሳይሆን የመተላለቅና ዘር የማጥፋት ይሆናል፡፡ ይሄም አያ ተቤው (አያ ተበጀ፡ ተስፋ ስንታየሁ በጻፈው “ጨዋታ-ጦቢያ በእየሩሳሌም” በሚል መጽሐፍ ላይ ያሉ ከጎንደር የፈለሱ ቤተ-እስራኤላዊ ገጸ ባህሪ ናቸው) እግዜርን ሲወቅሱት “አንተ ምናለብህ ቤትህን ሰው እማይደርስበት ቆጥ ላይ ሰቅለህ የተቆጣ በየት አድርጎ ያግኝህ!” እንዳሉት፤ አዳሜ ምን አለበት ግፋ በለው እሚለው ከወላፈኑ ርቆ በሌላው ደም ነው፡፡

1942-1974: 12 provinces or governates-general (taklai ghizat) by Imperial Ethiopian Government

Begemder, Gojjam, Wollo, Shewa (Shoa), Gamu-Gofa, Illubabor, Kaffa, Sidamo, Tigray, Welega, Hararghe, Arsi




1987 - early 1990s

The National Shengo established 30 regions, consisting of five autonomous regions, and twenty-five administrative regions.

The five autonomous regions were: Aseb, Dire Dawa, Eritrea, Ogaden, Tigray

The twenty-five administrative regions were:[7]

Addis Ababa, Arsi, Asosa, Bale, Borana, East Gojam, East Harerge, East Shewa
Gambela Ilubabor KefaMetekelNorth GonderNorth OmoNorth Shewa North Welo, Sidamo South Gonder, South Omo South Shewa South Wollo Welega West Gojam West Hararghe West Shewa


Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: "የአማራ ክልል በተረት ተረት እርእስቴ ነው የሚለውን ምዕራብ ትግራይን እና ራያን ለመውሰድ የሄደበት እርቀት ነው ለዚህ ሁሉ የክልሉ ምስቅልቅል እና ውድመት እንዲሁም መዳከም የዳረገው፡

Post by Sam Ebalalehu » 28 Oct 2021, 10:14

It was taken from the province called “ begemder.” The residents of Begemder call themselves Amharas. Of course TPLF too calls them Amhara.
By the way that is not the burning issue. The existence or not of TPLF is. When that is settled, the domino effect will take care of the rest,

Wedi
Member+
Posts: 7996
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: "የአማራ ክልል በተረት ተረት እርእስቴ ነው የሚለውን ምዕራብ ትግራይን እና ራያን ለመውሰድ የሄደበት እርቀት ነው ለዚህ ሁሉ የክልሉ ምስቅልቅል እና ውድመት እንዲሁም መዳከም የዳረገው፡

Post by Wedi » 28 Oct 2021, 10:21

sarcasm wrote:
28 Oct 2021, 10:05
አማራ የሚባል ክልልም'ኮ ኣልነበረም ከወያኔ ግዜ በፊት። You seem to assume that Tigray Region has taken Western Tigray from Amhara Region. That is not factually correct. Tigray Region did not take any land from Amhara Region. Regions and their boundaries were setup in the early 1990s. Before then, there were no regions. Tigray or Amhara have not changed thier boundaries since they were setup.
If you go back a little bit backward and read history, there was no province called Tigary. Tigray was the name of a small province like Tembien, Inderta, Agame, and others. If you talk to honest and true elders of that region, they will tell you that Tigray means Adwa!!

Tembien was included in Tigray already in the 17th century, and at times also well before. An ancient permanent boundary of Tigray proper to the south is the Tekeze, in ancient sources equaled with the Nile River. Therefore, Tigray proper together with its dependencies was occasionally also called Täkkäze Məllaš ("beyond the Tekezze").

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "የአማራ ክልል በተረት ተረት እርእስቴ ነው የሚለውን ምዕራብ ትግራይን እና ራያን ለመውሰድ የሄደበት እርቀት ነው ለዚህ ሁሉ የክልሉ ምስቅልቅል እና ውድመት እንዲሁም መዳከም የዳረገው፡

Post by sarcasm » 28 Oct 2021, 11:04

Sam Ebalalehu wrote:
28 Oct 2021, 10:14
It was taken from the province called “ begemder.” The residents of Begemder call themselves Amharas.
How about the ትግሬ in Begemder. Did they call themselves Amhara? By the way, Begemder was a province made up of Ahmara, Tegaru and Kimant, Agew Awi etc


sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "የአማራ ክልል በተረት ተረት እርእስቴ ነው የሚለውን ምዕራብ ትግራይን እና ራያን ለመውሰድ የሄደበት እርቀት ነው ለዚህ ሁሉ የክልሉ ምስቅልቅል እና ውድመት እንዲሁም መዳከም የዳረገው፡

Post by sarcasm » 24 Feb 2022, 08:53

sarcasm wrote:
26 Oct 2021, 21:54

በዚህ መሐል የአማራ ክልል የጦር አውድማ ሆኖ እየወደመ ይገኛል፡፡ የአማራ ክልል በተረት ተረት እርእስቴ ነው የሚለውን ምዕራብ ትግራይን እና ራያን ለመውሰድ የሄደበት እርቀት ነው ለዚህ ሁሉ የክልሉ ምስቅልቅል እና ውድመት እንዲሁም መዳከም የዳረገው፡፡ አሁን ክልሉ ያለው አማራጭ የያዘውን የትግራይ መሬት ያለምንም ቅድመ ሁኔታ በመልቀቅ የራሱን ሰላም በመጠበቅ ልማቱን ማስቀጠል ብቻ ነው፡፡ የማያዋጣ ጸሎት ለቅስፈት ይዳርጋል!!

Please wait, video is loading...
:!:

Post Reply