Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
euroland
Member+
Posts: 7818
Joined: 08 Jun 2018, 12:42

ትላንት ጌታቸው ረዳ፤ ከዛሬ ጀምሮ ወፍ እንኳን ወደ መቀሌ አትበርም ካለ በኋላ....

Post by euroland » 26 Oct 2021, 09:08

ዛሬ የአየር ሓይሉ መቀሌንና አካባቢዋ እየተመላለሰ ሲደበድባት የመቀሌ እናቶች ጌቾ ከሚጣበት መጠጥ ቤት አግኝተው ለምን እንደዋሻቸው ቢጠይቁት፣ ጌቾ ደፋሩ ግን እንዲህ አለ፤

'' እኔ ያልኩት ወፍ እንጂ መቼ የጦር ተዋጊ ጄቶች አልኩ'' :lol: