Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hawzen
Member+
Posts: 7274
Joined: 07 Jun 2012, 05:03

When and where exactly do you think Ethiopian Air Force next annihilation in Tigray ???

Post by Hawzen » 25 Oct 2021, 19:18


When:

-My guess is that it is going to be tomorrow or may be in the next 48 hours .

Where:

- Messebo Cement Factory where the terrorist TPLF group has stored its logistics :lol: :lol:
- Military Training camps :lol: :lol:

You are welcome to guess.....


Dedebit is always dedeb
R.I.P Abay Tigray and TPLF terrorist group

Weyni
Member
Posts: 309
Joined: 14 Sep 2007, 18:47

Re: When and where exactly do you think Ethiopian Air Force next annihilation in Tigray ???

Post by Weyni » 26 Oct 2021, 04:25

Where:

- ሓውልቲ ሰማዕታት where the terrorist TPLF group has stored its logistics :lol: :lol:

Meleket
Member
Posts: 3057
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: When and where exactly do you think Ethiopian Air Force next annihilation in Tigray ???

Post by Meleket » 26 Oct 2021, 09:51


የዛሬን አያድርገውና የኢትዮጵያ አየር ኃይል የኤርትራ ህዝብ ላይ እንዲህ ዓይነት ግፎችን ይፈጽም ነበር። ይህን የመሰለ አሰቃቂ ግፍ ፈጽሞም አየር ኃይሉ ሳያፍር ወታደራዊ ኢላማዎችን ደመሰስኩ ነበር የሚለው። ዛሬ ደግሞ ተረኛዉ የትግራይ ህዝብ እንዳይሆን ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ከወዲሁ እናሳስባለን ለማለት ነው። ሰላማዊው የኤርትራ ህዝብ ክፉ ያደረገን በክፋት ሳይሆን በፍቅር የማሸነፍ ልቦናን የታደለ መሆኑንም ለመጠቆም ነው።

+++



እሳት ወለድ ኣሞሮች - “የጀግናው” የኢትዮጵያ ኣየር ኃይል “ገድል” በጭልፋ

ምጽዋ በህዝባዊ ግንባር ቁጥጥር ስር ከገባች ሁለት ወራት አልፎ ነበር። በዚያን ጊዜ ገና የ13 አመት ልጅ ብሆንም የተፈጸመውንና የሆነውን ሁሉ ልቅም አድርጌ አስታውሰዋለሁ። በሰው ልጆች ህይወት ላይ ፍጹም ከአእምሮ ሊፋቁ የማይችሉ አስደሳችም ሆነ አሳዛኝ ገጠመኞች ሊኖሩ ይችላሉ። የእድል ጉዳይ ሆኖ በእኔ አእምሮ ላይ ለዘልአለሙ ተመርጎ የቀረው ትዝታ አሳዛኝ ሆኖ ቀርቷል።

ሻዕቢያ ምጽዋን ከመቆጣጠሩ በፊት አባቴ በሳሊና የጨው ማምረቻ ፋብሪካ ሾፌር ነበር። የሞቀ ነበር ቤተሰባችን፣ ሶስት እህቶች ነበሩኝ። የመጨረሻዋ ልጅ ስምረት ገና የሶስት አመት ጨቅላ ስትሆን፤ ታናሼ ራህዋ በመላ ቤተሰቡ ተወዳጅ ልጅ ነበረች። ይህ ደስተኛ ቤተሰብ ከሚያዝያ 22 1990 ጀምሮ ለማሰብና ለማመን የሚከብድ አደጋ ወደቀበት።

ነገሩ ወዲህ ነው . . .

ምጽዋ ከተያዘች በሁዋላ አባቴ ስራ አቆመ። በአባቴ ስራ መፍታት ምክንያት የጎደለውን ለመሙላት ብሎኮ በተባለው መሃል ከተማ እየተዘዋወርኩ ሲጋራና ማስቲካ መሸጥ ጀመርኩ። ማለዳ እና ተስያት ላይ የአይሮፕላን ድብደባ ስለሚኖር ለመዘዋወር ስጋት አለ። ስለዚህ ብዙውን ጊዜ ከቤታችን አካባቢ ባለ ድልድይ ስር ተጠልለን እንውል ነበር።

ሚያዝያ 22 1990 በእለተ ሰንበት ከሁለት ጓደኞቼ ጋር ብሎኮ ነበርኩ። ሳንድሮ እና ማህዲር ይባላሉ። እንደወትሮው ማስቲካና ሲጋራ ለመሸጥ እየሞከርን እየተጫወትንም ነበር። ቦምብ ጣይ ሚጎች ከአሁን አሁን መጡ ስለሚባል ሰው ሁሉ ጨርሶ እስኪመሽ ስጋት ላይ ነበር። አባቴ ከመንገዱ ዳርቻ አንድ ብረት ነገር ላይ ቁጭ ብሏል።

በድንገት ጫጫታ ሆነ።

ሁለት የደርግ ጀቶች ከቀይባህር አግጣጫ አፍንጫቸውን ተክለው መጡብን። ሁሉም ነገር በቅጽበት የሆነ ነበር። አባቴ በተቀመጠበት እና እኔ ባለሁበት መካከል የሆነ ነገር ወደቀ። ሁዋላ እንደተረዳሁት ክላስተር ቦምብ ነው። ቦምቡ ሲወድቅ ሃይለኛ ግፊት ከመሬት አንስቶ ወረወረኝ። ተንከባልዬ ደረቅ መሬት ላይ ወደቅሁ። ስቼ ነበር። ሩሄን ሳውቅ የወደቅሁበት መሬት ቆረቆረኝ። ራሴን ስነካ በስብሷል። ደም መሆንኑን ያወቅሁት ቆይቼ ነው። ላብ ነበር የመሰለኝ። አይኖቼን ገልጬ ሳስተውል ዙሪያዬ ጉም በመሰለ አቧራ ተሸፍኗል


ከወደቅሁበት ቀና ብዬ አካባቢውን ስመለከት ቺፍ አየለ ሻይ ቤት ተደርምሶ ሁለቱ ጓደኞቼ ፍርስራሹ ስር ወድቀው አየሁ። ይጮሁ ነበር መስለኝ። ጆሮዬ ግን አይሰማም። አፋቸውን ከፍተው ሲወራጩ ግን ይታየኝ ነበር። ከሩቅ የሚመጣ የሚመስል ጫጫታም በጆሮዬ አካባቢ እንደ ቢምቢ ይሰማል። አባቴ ወደነበረበት ቦታ ስመለከት ወድቆ አየሁት።

አካባቢውን አስተዋልኩ።

እጃቸው፡ እግራቸውና ጭንቅላታቸው የተቆራረጡ ሰዎች፣ በደም የጨቀየ ሬሳ እዚህም እዚያም ወዳድቆ አየሁ። በቦምብ ፍንጣሪ የተበሳሳ ሰውነት። ጆሮ የሚበሳ ጩኸት ማቋረጫ የለውም። ሰው ያበደ ይመስል ከወዲያ ወዲህ ይካለባል። ድብልቅልቅ ያለ እና አሰቃቂ ነበር።

ወደቤቴ ሮጥኩ። ሶስት እህቶቼና እናቴ ተሸሽገው ከዋሉበት ድልድይ ስር ወጥተው ወደ ቤት ገብተው ነበርና እነርሱን ለማግኘት እየጓጓሁ ሮጥኩ። ቤታችን ከነበርኩበት ቦታ ሩቅ አልነበረም።

ስደርስ እንደ ሃውልት ደንዥዤ ቆምኩ።

ቤታችን በቦታው አልነበረም። ቤታችን ከነበረበት ቦታ ላይ ተቃጥሎ በመጨስ ላይ ያለ የቆሮቆሮና የእንጨት ፍርስራሽ ጠበቀኝ። ደመነፍሴን ወደ ቤታችን ደጃፍ ስጠጋ እናቴ እህቴን ይዛ ከፊቴ ተከሰተች። እህቴ ሰላማዊት በደም ጨቅይታ ነበር። እህቶቼን ባለማየቴ መደንገጤና መጠየቄ ትዝ ይለኛል።

“ስምረት የታለች?”

“ራህዋ የታለች?!”


እናቴ ግራና ቀኝ ክንዶቼን አጥብቃ ይዛ፣ “ሁለቱም ሞተዋል!!” አለችኝ። ከዚያም እጄን ይዛ እየጎተተች ከአካባቢው አራቀችኝ። የተቆራረጠውን የህቶቼን አስከሬን እንዳልመለከት መከልከሏ ነበር። ሁለታችንን ይዛ ቀን ቀን ወደ ምንሸሸግበት ድልድይ ስር መለሰችን።

ህመም ይሰማኝ ጀመር። ራሴ ላይ የተመታሁ ይመለኛል። ምኔ ላይ ጉዳት እንደደረሰብኝ ግን በትክክል አላውቅሁም። እናቴ መላ አካሌን በእጆቿ ከፈታተሸች በሁዋላ በነጠላ ቅዳጅ ራሴ ላይ አሰረችልኝ። በግምት ከአንድ ወይም ከሁለት ሰአት በሁዋላ የደርግ ጄቶች ተመልሰው እንደማይመጡ ተገመተና ቁስለኞችን መርዳት የሞቱትን መቅበር ተጀመረ።

አባቴ ያለበትን ሁኔታ ለማወቅ ከድልድዩ ስር ወጣን። ቦምቡ ወደ ወደቀበት ቦታ ስናመራ እናቴ በድንገት ተዝለፍልፋ ወደቀች። በዙሪያዬ የሚታየው ቅዥትና ሌላ አለም ይመስላል። የተቆራረጡ እጆች፣ እግሮችና ጭንቅላቶችን በአንድ ላይ እየከመሯቸው ነበር። ካሜራ የያዙ የሻዕቢያ ታጋዮች እነ ነጭ የውጭ አገር ሰዎች በአካባቢያችን እንደነበሩ ትዝ ይለኛል። ይቀርጹን ነበር። “ማማ! ማማ!” እያልኩ እናቴን ለማንቃት ያደረግሁት ሙከራ፥ ስለ እናቴ መሞት ከእህቴ ከሰላማዊት ጋር ማውጋቴ ትዝ ይለኛል።

እናቴን ከእህቴ ጋር ትቼ አባቴን ፍለጋ ሄድኩ። እዚያው ከነበረበት ቦታ ወድቆ ሲያቃስት አገኘሁት። “ባባ! ባባ!” እያልኩ ስነቀንቀው “እ! እ!” የሚል ድምጽ ከማውጣት በቀር ምንም አያውቅም። ራሱን ስቶ ነበር። ግራ እግሩና አይኖቹ ላይ ነበር የተመታው።

እርዳታ ሰጪ ታጋዮች ደረሱና አፋፍሰው በመኪና ጭነው ወሰዱን። እናቴ ብዙም አልቆየች የመጀመሪያ የህክምና እርዳታ ትሰጥበት ከነበረው ቦታ አረፈች። አባቴ፣ እህቴን እኔ ግን ህይወታችን ተረፈ። በሌሊት ጭነውን ለተሻለ ህክምና ወደ አፍአበት ተላክን። በጉዟችን ወቅትም ሆነ በምናርፍበት ቦታ ሁሉ የደርግ አሞሮች የእሳት አሎሏቸውን ጭነው ያጅቡን ነበር። በእድል አመለጥን እንጂ ከኛ በፊት ይጓዝ የነበረ መኪና ኢላማቸው ውስጥ ገብቶ ጋይቷል። በአፍአበት ህክምና አባቴና እኔ ፈጥኖ ተሻለን። እህቴ ግን ጉዳቷ ስለበረታ በህክምና ጣቢያ እየተረዳች ብዙ ወራት ቆየች።

የነጻነት ትግሉ አልቆ ደርግ ሲወድቅ ወደ ምጽዋ ተመለስን። እናም ከአባቴና ከእህቴ ጋር አዲስ ኑሮ ለመጀመር ጥረት አደረግን። የነበረንን ቤተሰባዊ ደስታ መመለስ ግን የሚቻል አልነበረም። ከውድ ቤተሰባችን ሶስት አጥተናል። በወጉ እንኳ አልቅሰን አልቀበርናቸውም። የተረፍነውም ጤናችን የተጓደለ ነበር። እኔ የራስ ቅሌ ላይ ስንጥቃት ስለነበር የህመም ስሜት አለኝ። አንደኛው ጆሮዬም አይሰማም። እህቴ እጇ ላይ ህመም አለባት። አባቴ አይኖቹ ተጎድተው ነበር። እንዲህ ሆነን ወደ ምጽዋ ተመለስን።
+ + +
ዛሬ ጎልማሳ ሰው ነኝ። አግብቼ የሁለት ልጆች አባት ሆኛለሁ። እህቴ ሰላማዊትም እንዲሁ ባለትዳርና የልጆች እናት ሆናለች። ስዊዘርላንድ ትኖራለች። አባቴ እድሜ ተጨምሮበት ሁለቱም አይኖቹ ታውረዋል።

በልጆቼ ፊት ደስተኛ ለመምሰል መሞከሬ አልቀረም። ከመወለዳቸው በፊት ምን እንደተፈጸመ አያውቁም። ንጹህ ፈገግታቸው፣ ሳቃቸውና ደስታቸው ያለፈውን ሁሉ እንድረሳ ቢጫነኝም መርሳት እንደማይሆንልኝ ግን አውቀዋለሁ። የአካልና የአእምሮ ጠባሳውን ትቶብኝ ያለፈው መራር ድርጊት በቀሪው የህይወት ዘመኔም አብሮኝ ይኖራል። ምርጫ የለኝም። ልርሳህ፣ ላስወግድህ ብትለውም የሚሆን አይደለም። ይህ ሁሉ ከተፈጸመ ረጅም ጊዜ ሆነ። ያለፈው ሁሉ መልሶ መላልሶ ወደ አእምሮዬ እየመጣ ይረብሸኛል። ትውስታውን አልወደውም። ከህይወቴ የትዝታ ግድግዳ ላይ ፍቄ ለዘልአለሙ ልረሳው ግን አልችልም።

(በ1990 በወርሃ የካቲት ሻዕቢያ የምጽዋ ወደብን ነጻ አወጣ። በአካባቢው የነበረውንም የደርግ ጦር ሰራዊት ጠራርጎ ደመሰሰው። ይህን ተከትሎ ደርግ በተመሳሳይ ኢላማውን የምጽዋ ነዋሪ ከሆኑ ሲቪል ሰዎች ላይ አደረገ።)

(ከሚያዝያ 4 እስከ ሰኔ 12 1990 ባለ ጊዜ በምጽዋ ነዋሪዎች ላይ 7 ጊዜ ብርቱ የአይሮፕላን ድብደባዎች ተካሂደዋል። በዚህም 124 ዜጎች በአሰቃቂ ሁኔታ ሲገደሉ 332 ደግሞ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል። በመቶዎች የሲቪል መኖሪያ ቤቶችም ፈራርሰዋል።)

(ሚያዝያ 24 1990 ምሽት 6፡15 ሰኣት ላይ የደርግ ሚጎች ከእንጨትና ከቆርቆሮ ከተሰሩ የምጽዋ የህዝብ መኖሪያ ቤቶች ላይ ባደረጉት የክላስተር ቦምብ ድብደባ በጥቅሉ 37 ሲቪሎችን ሲገድሉ፤ 120 በቀላሉና በከባዱ ማቁሰላቸውን ሰነዶች ይጠቁማሉ። የዚህ ታሪክ ባለታሪክ ተስፋይ አብርሃ ከተጎጂዎች ቤተሰብ አንዱ ሆኖ ተመዝግቧል።)


(ጃንሆይ እና ደርግ ያልተነገሩ መራር ታሪኮች ገጽ 297-301"እሳት ወለድ ኣሞሮች" - ጸሃፊ ደምሳስ ጸጋይ፡ አርታኢና ተርጓሚ ተስፋዬ ገብረኣብ ሃምሌ 2018)

Hawzen
Member+
Posts: 7274
Joined: 07 Jun 2012, 05:03

Re: When and where exactly do you think Ethiopian Air Force next annihilation in Tigray ???

Post by Hawzen » 26 Oct 2021, 18:42

Weyni wrote:
26 Oct 2021, 04:25
Where:

- ሓውልቲ ሰማዕታት where the terrorist TPLF group has stored its logistics :lol: :lol:
We are very very close sister Weyni.... We got it almost 90% correct.

What about the next moles*tation of the least important killil Tigray by the Ethiopian Air Force.. I still standby my guess. Which is :

-My guess is that it is going to be tomorrow or may be in the next 48 hours .

It is going to be

- Messebo Cement Factory where the terrorist TPLF group has stored its logistics :lol: :lol:
- One of the military Training camps


Dedebit is always dedeb
R.I.P Abay Tigray and TPLF terrorist group

Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: When and where exactly do you think Ethiopian Air Force next annihilation in Tigray ???

Post by Weyane.is.dead » 26 Oct 2021, 19:45

They should cut off tplf supply route in southern Tigray at the border with Amhara and afar. Then storm mekele while keeping an eye on the mountains of abi adi with a drone :mrgreen:

Meleket
Member
Posts: 3057
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: When and where exactly do you think Ethiopian Air Force next annihilation in Tigray ???

Post by Meleket » 27 Oct 2021, 03:34

Hawzen wrote:
25 Oct 2021, 19:18

When and where exactly do you think Ethiopian Air Force next annihilation in Tigray ??? . . .

You are welcome to guess.....


Dedebit is always dedeb
R.I.P Abay Tigray and TPLF terrorist group
ሓውዜን ወርዒና ኣምበራመጠቓ አካባቢ ከአሁኗ ሰኣት ጀምሮ በማንኛዉም ሰዓት በእውርድንብስ ሊደበድቡ ይችላሉ፡ ደርጉ በሰላማውያን የምጥዋ ነዋሪዎች ላይ እንዳደረገው ዓይነት ግፍ እንዳይፈጠም ግን ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በጭቁኑ የትግራይ ህዝብ ስም እንጠይቃለን። :mrgreen:
Meleket wrote:
26 Oct 2021, 09:51

የዛሬን አያድርገውና የኢትዮጵያ አየር ኃይል የኤርትራ ህዝብ ላይ እንዲህ ዓይነት ግፎችን ይፈጽም ነበር። ይህን የመሰለ አሰቃቂ ግፍ ፈጽሞም አየር ኃይሉ ሳያፍር ወታደራዊ ኢላማዎችን ደመሰስኩ ነበር የሚለው። ዛሬ ደግሞ ተረኛዉ የትግራይ ህዝብ እንዳይሆን ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ከወዲሁ እናሳስባለን ለማለት ነው። ሰላማዊው የኤርትራ ህዝብ ክፉ ያደረገን በክፋት ሳይሆን በፍቅር የማሸነፍ ልቦናን የታደለ መሆኑንም ለመጠቆም ነው።

+++



እሳት ወለድ ኣሞሮች - “የጀግናው” የኢትዮጵያ ኣየር ኃይል “ገድል” በጭልፋ

ምጽዋ በህዝባዊ ግንባር ቁጥጥር ስር ከገባች ሁለት ወራት አልፎ ነበር። በዚያን ጊዜ ገና የ13 አመት ልጅ ብሆንም የተፈጸመውንና የሆነውን ሁሉ ልቅም አድርጌ አስታውሰዋለሁ። በሰው ልጆች ህይወት ላይ ፍጹም ከአእምሮ ሊፋቁ የማይችሉ አስደሳችም ሆነ አሳዛኝ ገጠመኞች ሊኖሩ ይችላሉ። የእድል ጉዳይ ሆኖ በእኔ አእምሮ ላይ ለዘልአለሙ ተመርጎ የቀረው ትዝታ አሳዛኝ ሆኖ ቀርቷል።

ሻዕቢያ ምጽዋን ከመቆጣጠሩ በፊት አባቴ በሳሊና የጨው ማምረቻ ፋብሪካ ሾፌር ነበር። የሞቀ ነበር ቤተሰባችን፣ ሶስት እህቶች ነበሩኝ። የመጨረሻዋ ልጅ ስምረት ገና የሶስት አመት ጨቅላ ስትሆን፤ ታናሼ ራህዋ በመላ ቤተሰቡ ተወዳጅ ልጅ ነበረች። ይህ ደስተኛ ቤተሰብ ከሚያዝያ 22 1990 ጀምሮ ለማሰብና ለማመን የሚከብድ አደጋ ወደቀበት።

ነገሩ ወዲህ ነው . . .

ምጽዋ ከተያዘች በሁዋላ አባቴ ስራ አቆመ። በአባቴ ስራ መፍታት ምክንያት የጎደለውን ለመሙላት ብሎኮ በተባለው መሃል ከተማ እየተዘዋወርኩ ሲጋራና ማስቲካ መሸጥ ጀመርኩ። ማለዳ እና ተስያት ላይ የአይሮፕላን ድብደባ ስለሚኖር ለመዘዋወር ስጋት አለ። ስለዚህ ብዙውን ጊዜ ከቤታችን አካባቢ ባለ ድልድይ ስር ተጠልለን እንውል ነበር።

ሚያዝያ 22 1990 በእለተ ሰንበት ከሁለት ጓደኞቼ ጋር ብሎኮ ነበርኩ። ሳንድሮ እና ማህዲር ይባላሉ። እንደወትሮው ማስቲካና ሲጋራ ለመሸጥ እየሞከርን እየተጫወትንም ነበር። ቦምብ ጣይ ሚጎች ከአሁን አሁን መጡ ስለሚባል ሰው ሁሉ ጨርሶ እስኪመሽ ስጋት ላይ ነበር። አባቴ ከመንገዱ ዳርቻ አንድ ብረት ነገር ላይ ቁጭ ብሏል።

በድንገት ጫጫታ ሆነ።

ሁለት የደርግ ጀቶች ከቀይባህር አግጣጫ አፍንጫቸውን ተክለው መጡብን። ሁሉም ነገር በቅጽበት የሆነ ነበር። አባቴ በተቀመጠበት እና እኔ ባለሁበት መካከል የሆነ ነገር ወደቀ። ሁዋላ እንደተረዳሁት ክላስተር ቦምብ ነው። ቦምቡ ሲወድቅ ሃይለኛ ግፊት ከመሬት አንስቶ ወረወረኝ። ተንከባልዬ ደረቅ መሬት ላይ ወደቅሁ። ስቼ ነበር። ሩሄን ሳውቅ የወደቅሁበት መሬት ቆረቆረኝ። ራሴን ስነካ በስብሷል። ደም መሆንኑን ያወቅሁት ቆይቼ ነው። ላብ ነበር የመሰለኝ። አይኖቼን ገልጬ ሳስተውል ዙሪያዬ ጉም በመሰለ አቧራ ተሸፍኗል


ከወደቅሁበት ቀና ብዬ አካባቢውን ስመለከት ቺፍ አየለ ሻይ ቤት ተደርምሶ ሁለቱ ጓደኞቼ ፍርስራሹ ስር ወድቀው አየሁ። ይጮሁ ነበር መስለኝ። ጆሮዬ ግን አይሰማም። አፋቸውን ከፍተው ሲወራጩ ግን ይታየኝ ነበር። ከሩቅ የሚመጣ የሚመስል ጫጫታም በጆሮዬ አካባቢ እንደ ቢምቢ ይሰማል። አባቴ ወደነበረበት ቦታ ስመለከት ወድቆ አየሁት።

አካባቢውን አስተዋልኩ።

እጃቸው፡ እግራቸውና ጭንቅላታቸው የተቆራረጡ ሰዎች፣ በደም የጨቀየ ሬሳ እዚህም እዚያም ወዳድቆ አየሁ። በቦምብ ፍንጣሪ የተበሳሳ ሰውነት። ጆሮ የሚበሳ ጩኸት ማቋረጫ የለውም። ሰው ያበደ ይመስል ከወዲያ ወዲህ ይካለባል። ድብልቅልቅ ያለ እና አሰቃቂ ነበር።

ወደቤቴ ሮጥኩ። ሶስት እህቶቼና እናቴ ተሸሽገው ከዋሉበት ድልድይ ስር ወጥተው ወደ ቤት ገብተው ነበርና እነርሱን ለማግኘት እየጓጓሁ ሮጥኩ። ቤታችን ከነበርኩበት ቦታ ሩቅ አልነበረም።

ስደርስ እንደ ሃውልት ደንዥዤ ቆምኩ።

ቤታችን በቦታው አልነበረም። ቤታችን ከነበረበት ቦታ ላይ ተቃጥሎ በመጨስ ላይ ያለ የቆሮቆሮና የእንጨት ፍርስራሽ ጠበቀኝ። ደመነፍሴን ወደ ቤታችን ደጃፍ ስጠጋ እናቴ እህቴን ይዛ ከፊቴ ተከሰተች። እህቴ ሰላማዊት በደም ጨቅይታ ነበር። እህቶቼን ባለማየቴ መደንገጤና መጠየቄ ትዝ ይለኛል።

“ስምረት የታለች?”

“ራህዋ የታለች?!”


እናቴ ግራና ቀኝ ክንዶቼን አጥብቃ ይዛ፣ “ሁለቱም ሞተዋል!!” አለችኝ። ከዚያም እጄን ይዛ እየጎተተች ከአካባቢው አራቀችኝ። የተቆራረጠውን የህቶቼን አስከሬን እንዳልመለከት መከልከሏ ነበር። ሁለታችንን ይዛ ቀን ቀን ወደ ምንሸሸግበት ድልድይ ስር መለሰችን።

ህመም ይሰማኝ ጀመር። ራሴ ላይ የተመታሁ ይመለኛል። ምኔ ላይ ጉዳት እንደደረሰብኝ ግን በትክክል አላውቅሁም። እናቴ መላ አካሌን በእጆቿ ከፈታተሸች በሁዋላ በነጠላ ቅዳጅ ራሴ ላይ አሰረችልኝ። በግምት ከአንድ ወይም ከሁለት ሰአት በሁዋላ የደርግ ጄቶች ተመልሰው እንደማይመጡ ተገመተና ቁስለኞችን መርዳት የሞቱትን መቅበር ተጀመረ።

አባቴ ያለበትን ሁኔታ ለማወቅ ከድልድዩ ስር ወጣን። ቦምቡ ወደ ወደቀበት ቦታ ስናመራ እናቴ በድንገት ተዝለፍልፋ ወደቀች። በዙሪያዬ የሚታየው ቅዥትና ሌላ አለም ይመስላል። የተቆራረጡ እጆች፣ እግሮችና ጭንቅላቶችን በአንድ ላይ እየከመሯቸው ነበር። ካሜራ የያዙ የሻዕቢያ ታጋዮች እነ ነጭ የውጭ አገር ሰዎች በአካባቢያችን እንደነበሩ ትዝ ይለኛል። ይቀርጹን ነበር። “ማማ! ማማ!” እያልኩ እናቴን ለማንቃት ያደረግሁት ሙከራ፥ ስለ እናቴ መሞት ከእህቴ ከሰላማዊት ጋር ማውጋቴ ትዝ ይለኛል።

እናቴን ከእህቴ ጋር ትቼ አባቴን ፍለጋ ሄድኩ። እዚያው ከነበረበት ቦታ ወድቆ ሲያቃስት አገኘሁት። “ባባ! ባባ!” እያልኩ ስነቀንቀው “እ! እ!” የሚል ድምጽ ከማውጣት በቀር ምንም አያውቅም። ራሱን ስቶ ነበር። ግራ እግሩና አይኖቹ ላይ ነበር የተመታው።

እርዳታ ሰጪ ታጋዮች ደረሱና አፋፍሰው በመኪና ጭነው ወሰዱን። እናቴ ብዙም አልቆየች የመጀመሪያ የህክምና እርዳታ ትሰጥበት ከነበረው ቦታ አረፈች። አባቴ፣ እህቴን እኔ ግን ህይወታችን ተረፈ። በሌሊት ጭነውን ለተሻለ ህክምና ወደ አፍአበት ተላክን። በጉዟችን ወቅትም ሆነ በምናርፍበት ቦታ ሁሉ የደርግ አሞሮች የእሳት አሎሏቸውን ጭነው ያጅቡን ነበር። በእድል አመለጥን እንጂ ከኛ በፊት ይጓዝ የነበረ መኪና ኢላማቸው ውስጥ ገብቶ ጋይቷል። በአፍአበት ህክምና አባቴና እኔ ፈጥኖ ተሻለን። እህቴ ግን ጉዳቷ ስለበረታ በህክምና ጣቢያ እየተረዳች ብዙ ወራት ቆየች።

የነጻነት ትግሉ አልቆ ደርግ ሲወድቅ ወደ ምጽዋ ተመለስን። እናም ከአባቴና ከእህቴ ጋር አዲስ ኑሮ ለመጀመር ጥረት አደረግን። የነበረንን ቤተሰባዊ ደስታ መመለስ ግን የሚቻል አልነበረም። ከውድ ቤተሰባችን ሶስት አጥተናል። በወጉ እንኳ አልቅሰን አልቀበርናቸውም። የተረፍነውም ጤናችን የተጓደለ ነበር። እኔ የራስ ቅሌ ላይ ስንጥቃት ስለነበር የህመም ስሜት አለኝ። አንደኛው ጆሮዬም አይሰማም። እህቴ እጇ ላይ ህመም አለባት። አባቴ አይኖቹ ተጎድተው ነበር። እንዲህ ሆነን ወደ ምጽዋ ተመለስን።
+ + +
ዛሬ ጎልማሳ ሰው ነኝ። አግብቼ የሁለት ልጆች አባት ሆኛለሁ። እህቴ ሰላማዊትም እንዲሁ ባለትዳርና የልጆች እናት ሆናለች። ስዊዘርላንድ ትኖራለች። አባቴ እድሜ ተጨምሮበት ሁለቱም አይኖቹ ታውረዋል።

በልጆቼ ፊት ደስተኛ ለመምሰል መሞከሬ አልቀረም። ከመወለዳቸው በፊት ምን እንደተፈጸመ አያውቁም። ንጹህ ፈገግታቸው፣ ሳቃቸውና ደስታቸው ያለፈውን ሁሉ እንድረሳ ቢጫነኝም መርሳት እንደማይሆንልኝ ግን አውቀዋለሁ። የአካልና የአእምሮ ጠባሳውን ትቶብኝ ያለፈው መራር ድርጊት በቀሪው የህይወት ዘመኔም አብሮኝ ይኖራል። ምርጫ የለኝም። ልርሳህ፣ ላስወግድህ ብትለውም የሚሆን አይደለም። ይህ ሁሉ ከተፈጸመ ረጅም ጊዜ ሆነ። ያለፈው ሁሉ መልሶ መላልሶ ወደ አእምሮዬ እየመጣ ይረብሸኛል። ትውስታውን አልወደውም። ከህይወቴ የትዝታ ግድግዳ ላይ ፍቄ ለዘልአለሙ ልረሳው ግን አልችልም።

(በ1990 በወርሃ የካቲት ሻዕቢያ የምጽዋ ወደብን ነጻ አወጣ። በአካባቢው የነበረውንም የደርግ ጦር ሰራዊት ጠራርጎ ደመሰሰው። ይህን ተከትሎ ደርግ በተመሳሳይ ኢላማውን የምጽዋ ነዋሪ ከሆኑ ሲቪል ሰዎች ላይ አደረገ።)

(ከሚያዝያ 4 እስከ ሰኔ 12 1990 ባለ ጊዜ በምጽዋ ነዋሪዎች ላይ 7 ጊዜ ብርቱ የአይሮፕላን ድብደባዎች ተካሂደዋል። በዚህም 124 ዜጎች በአሰቃቂ ሁኔታ ሲገደሉ 332 ደግሞ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል። በመቶዎች የሲቪል መኖሪያ ቤቶችም ፈራርሰዋል።)

(ሚያዝያ 24 1990 ምሽት 6፡15 ሰኣት ላይ የደርግ ሚጎች ከእንጨትና ከቆርቆሮ ከተሰሩ የምጽዋ የህዝብ መኖሪያ ቤቶች ላይ ባደረጉት የክላስተር ቦምብ ድብደባ በጥቅሉ 37 ሲቪሎችን ሲገድሉ፤ 120 በቀላሉና በከባዱ ማቁሰላቸውን ሰነዶች ይጠቁማሉ። የዚህ ታሪክ ባለታሪክ ተስፋይ አብርሃ ከተጎጂዎች ቤተሰብ አንዱ ሆኖ ተመዝግቧል።)


(ጃንሆይ እና ደርግ ያልተነገሩ መራር ታሪኮች ገጽ 297-301"እሳት ወለድ ኣሞሮች" - ጸሃፊ ደምሳስ ጸጋይ፡ አርታኢና ተርጓሚ ተስፋዬ ገብረኣብ ሃምሌ 2018)

Hawzen
Member+
Posts: 7274
Joined: 07 Jun 2012, 05:03

Re: When and where exactly do you think Ethiopian Air Force next annihilation in Tigray ???

Post by Hawzen » 28 Oct 2021, 18:47


The Ethiopian Air Force has been carrying on great Job in precise annihilation of the terrorist TPLF's military targets.




Just keep the good job up!!!

Dedebit is always dedeb
R.I.P Abay Tigray and TPLF terrorist group

Sabur
Member
Posts: 1364
Joined: 11 Aug 2018, 07:41

Re: When and where exactly do you think Ethiopian Air Force next annihilation in Tigray ???

Post by Sabur » 28 Oct 2021, 21:42


Dear Meleket:

Your unwavering stand for Eritrea and the Eritrean People is regularly manifested by your Posts which are balanced, factual and educational. Thank you !!

I commend you for bringing up to light the 1990 deliberate Massacre of the Eritrean People in Massawa by the Ethiopian Jets dropping cluster bombs to Kill as many innocent civilians as they could.

Yes, we Eritreans did not lıck our wounds and dwell on them. We moved on but never forgot what we went through.

I hope the Ethiopian fighter Jets do not intentionally target civilians in Tigray as the war is raging its climax stage of Destroying the TPLF Junta.

The people of Eritrea do not wish any ill will to the people of Tigray.




Meleket wrote:
26 Oct 2021, 09:51

የዛሬን አያድርገውና የኢትዮጵያ አየር ኃይል የኤርትራ ህዝብ ላይ እንዲህ ዓይነት ግፎችን ይፈጽም ነበር። ይህን የመሰለ አሰቃቂ ግፍ ፈጽሞም አየር ኃይሉ ሳያፍር ወታደራዊ ኢላማዎችን ደመሰስኩ ነበር የሚለው። ዛሬ ደግሞ ተረኛዉ የትግራይ ህዝብ እንዳይሆን ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ከወዲሁ እናሳስባለን ለማለት ነው። ሰላማዊው የኤርትራ ህዝብ ክፉ ያደረገን በክፋት ሳይሆን በፍቅር የማሸነፍ ልቦናን የታደለ መሆኑንም ለመጠቆም ነው።

+++



እሳት ወለድ ኣሞሮች - “የጀግናው” የኢትዮጵያ ኣየር ኃይል “ገድል” በጭልፋ

ምጽዋ በህዝባዊ ግንባር ቁጥጥር ስር ከገባች ሁለት ወራት አልፎ ነበር። በዚያን ጊዜ ገና የ13 አመት ልጅ ብሆንም የተፈጸመውንና የሆነውን ሁሉ ልቅም አድርጌ አስታውሰዋለሁ። በሰው ልጆች ህይወት ላይ ፍጹም ከአእምሮ ሊፋቁ የማይችሉ አስደሳችም ሆነ አሳዛኝ ገጠመኞች ሊኖሩ ይችላሉ። የእድል ጉዳይ ሆኖ በእኔ አእምሮ ላይ ለዘልአለሙ ተመርጎ የቀረው ትዝታ አሳዛኝ ሆኖ ቀርቷል።

ሻዕቢያ ምጽዋን ከመቆጣጠሩ በፊት አባቴ በሳሊና የጨው ማምረቻ ፋብሪካ ሾፌር ነበር። የሞቀ ነበር ቤተሰባችን፣ ሶስት እህቶች ነበሩኝ። የመጨረሻዋ ልጅ ስምረት ገና የሶስት አመት ጨቅላ ስትሆን፤ ታናሼ ራህዋ በመላ ቤተሰቡ ተወዳጅ ልጅ ነበረች። ይህ ደስተኛ ቤተሰብ ከሚያዝያ 22 1990 ጀምሮ ለማሰብና ለማመን የሚከብድ አደጋ ወደቀበት።

ነገሩ ወዲህ ነው . . .

ምጽዋ ከተያዘች በሁዋላ አባቴ ስራ አቆመ። በአባቴ ስራ መፍታት ምክንያት የጎደለውን ለመሙላት ብሎኮ በተባለው መሃል ከተማ እየተዘዋወርኩ ሲጋራና ማስቲካ መሸጥ ጀመርኩ። ማለዳ እና ተስያት ላይ የአይሮፕላን ድብደባ ስለሚኖር ለመዘዋወር ስጋት አለ። ስለዚህ ብዙውን ጊዜ ከቤታችን አካባቢ ባለ ድልድይ ስር ተጠልለን እንውል ነበር።

ሚያዝያ 22 1990 በእለተ ሰንበት ከሁለት ጓደኞቼ ጋር ብሎኮ ነበርኩ። ሳንድሮ እና ማህዲር ይባላሉ። እንደወትሮው ማስቲካና ሲጋራ ለመሸጥ እየሞከርን እየተጫወትንም ነበር። ቦምብ ጣይ ሚጎች ከአሁን አሁን መጡ ስለሚባል ሰው ሁሉ ጨርሶ እስኪመሽ ስጋት ላይ ነበር። አባቴ ከመንገዱ ዳርቻ አንድ ብረት ነገር ላይ ቁጭ ብሏል።

በድንገት ጫጫታ ሆነ።

ሁለት የደርግ ጀቶች ከቀይባህር አግጣጫ አፍንጫቸውን ተክለው መጡብን። ሁሉም ነገር በቅጽበት የሆነ ነበር። አባቴ በተቀመጠበት እና እኔ ባለሁበት መካከል የሆነ ነገር ወደቀ። ሁዋላ እንደተረዳሁት ክላስተር ቦምብ ነው። ቦምቡ ሲወድቅ ሃይለኛ ግፊት ከመሬት አንስቶ ወረወረኝ። ተንከባልዬ ደረቅ መሬት ላይ ወደቅሁ። ስቼ ነበር። ሩሄን ሳውቅ የወደቅሁበት መሬት ቆረቆረኝ። ራሴን ስነካ በስብሷል። ደም መሆንኑን ያወቅሁት ቆይቼ ነው። ላብ ነበር የመሰለኝ። አይኖቼን ገልጬ ሳስተውል ዙሪያዬ ጉም በመሰለ አቧራ ተሸፍኗል


ከወደቅሁበት ቀና ብዬ አካባቢውን ስመለከት ቺፍ አየለ ሻይ ቤት ተደርምሶ ሁለቱ ጓደኞቼ ፍርስራሹ ስር ወድቀው አየሁ። ይጮሁ ነበር መስለኝ። ጆሮዬ ግን አይሰማም። አፋቸውን ከፍተው ሲወራጩ ግን ይታየኝ ነበር። ከሩቅ የሚመጣ የሚመስል ጫጫታም በጆሮዬ አካባቢ እንደ ቢምቢ ይሰማል። አባቴ ወደነበረበት ቦታ ስመለከት ወድቆ አየሁት።

አካባቢውን አስተዋልኩ።

እጃቸው፡ እግራቸውና ጭንቅላታቸው የተቆራረጡ ሰዎች፣ በደም የጨቀየ ሬሳ እዚህም እዚያም ወዳድቆ አየሁ። በቦምብ ፍንጣሪ የተበሳሳ ሰውነት። ጆሮ የሚበሳ ጩኸት ማቋረጫ የለውም። ሰው ያበደ ይመስል ከወዲያ ወዲህ ይካለባል። ድብልቅልቅ ያለ እና አሰቃቂ ነበር።

ወደቤቴ ሮጥኩ። ሶስት እህቶቼና እናቴ ተሸሽገው ከዋሉበት ድልድይ ስር ወጥተው ወደ ቤት ገብተው ነበርና እነርሱን ለማግኘት እየጓጓሁ ሮጥኩ። ቤታችን ከነበርኩበት ቦታ ሩቅ አልነበረም።

ስደርስ እንደ ሃውልት ደንዥዤ ቆምኩ።

ቤታችን በቦታው አልነበረም። ቤታችን ከነበረበት ቦታ ላይ ተቃጥሎ በመጨስ ላይ ያለ የቆሮቆሮና የእንጨት ፍርስራሽ ጠበቀኝ። ደመነፍሴን ወደ ቤታችን ደጃፍ ስጠጋ እናቴ እህቴን ይዛ ከፊቴ ተከሰተች። እህቴ ሰላማዊት በደም ጨቅይታ ነበር። እህቶቼን ባለማየቴ መደንገጤና መጠየቄ ትዝ ይለኛል።

“ስምረት የታለች?”

“ራህዋ የታለች?!”


እናቴ ግራና ቀኝ ክንዶቼን አጥብቃ ይዛ፣ “ሁለቱም ሞተዋል!!” አለችኝ። ከዚያም እጄን ይዛ እየጎተተች ከአካባቢው አራቀችኝ። የተቆራረጠውን የህቶቼን አስከሬን እንዳልመለከት መከልከሏ ነበር። ሁለታችንን ይዛ ቀን ቀን ወደ ምንሸሸግበት ድልድይ ስር መለሰችን።

ህመም ይሰማኝ ጀመር። ራሴ ላይ የተመታሁ ይመለኛል። ምኔ ላይ ጉዳት እንደደረሰብኝ ግን በትክክል አላውቅሁም። እናቴ መላ አካሌን በእጆቿ ከፈታተሸች በሁዋላ በነጠላ ቅዳጅ ራሴ ላይ አሰረችልኝ። በግምት ከአንድ ወይም ከሁለት ሰአት በሁዋላ የደርግ ጄቶች ተመልሰው እንደማይመጡ ተገመተና ቁስለኞችን መርዳት የሞቱትን መቅበር ተጀመረ።

አባቴ ያለበትን ሁኔታ ለማወቅ ከድልድዩ ስር ወጣን። ቦምቡ ወደ ወደቀበት ቦታ ስናመራ እናቴ በድንገት ተዝለፍልፋ ወደቀች። በዙሪያዬ የሚታየው ቅዥትና ሌላ አለም ይመስላል። የተቆራረጡ እጆች፣ እግሮችና ጭንቅላቶችን በአንድ ላይ እየከመሯቸው ነበር። ካሜራ የያዙ የሻዕቢያ ታጋዮች እነ ነጭ የውጭ አገር ሰዎች በአካባቢያችን እንደነበሩ ትዝ ይለኛል። ይቀርጹን ነበር። “ማማ! ማማ!” እያልኩ እናቴን ለማንቃት ያደረግሁት ሙከራ፥ ስለ እናቴ መሞት ከእህቴ ከሰላማዊት ጋር ማውጋቴ ትዝ ይለኛል።

እናቴን ከእህቴ ጋር ትቼ አባቴን ፍለጋ ሄድኩ። እዚያው ከነበረበት ቦታ ወድቆ ሲያቃስት አገኘሁት። “ባባ! ባባ!” እያልኩ ስነቀንቀው “እ! እ!” የሚል ድምጽ ከማውጣት በቀር ምንም አያውቅም። ራሱን ስቶ ነበር። ግራ እግሩና አይኖቹ ላይ ነበር የተመታው።

እርዳታ ሰጪ ታጋዮች ደረሱና አፋፍሰው በመኪና ጭነው ወሰዱን። እናቴ ብዙም አልቆየች የመጀመሪያ የህክምና እርዳታ ትሰጥበት ከነበረው ቦታ አረፈች። አባቴ፣ እህቴን እኔ ግን ህይወታችን ተረፈ። በሌሊት ጭነውን ለተሻለ ህክምና ወደ አፍአበት ተላክን። በጉዟችን ወቅትም ሆነ በምናርፍበት ቦታ ሁሉ የደርግ አሞሮች የእሳት አሎሏቸውን ጭነው ያጅቡን ነበር። በእድል አመለጥን እንጂ ከኛ በፊት ይጓዝ የነበረ መኪና ኢላማቸው ውስጥ ገብቶ ጋይቷል። በአፍአበት ህክምና አባቴና እኔ ፈጥኖ ተሻለን። እህቴ ግን ጉዳቷ ስለበረታ በህክምና ጣቢያ እየተረዳች ብዙ ወራት ቆየች።

የነጻነት ትግሉ አልቆ ደርግ ሲወድቅ ወደ ምጽዋ ተመለስን። እናም ከአባቴና ከእህቴ ጋር አዲስ ኑሮ ለመጀመር ጥረት አደረግን። የነበረንን ቤተሰባዊ ደስታ መመለስ ግን የሚቻል አልነበረም። ከውድ ቤተሰባችን ሶስት አጥተናል። በወጉ እንኳ አልቅሰን አልቀበርናቸውም። የተረፍነውም ጤናችን የተጓደለ ነበር። እኔ የራስ ቅሌ ላይ ስንጥቃት ስለነበር የህመም ስሜት አለኝ። አንደኛው ጆሮዬም አይሰማም። እህቴ እጇ ላይ ህመም አለባት። አባቴ አይኖቹ ተጎድተው ነበር። እንዲህ ሆነን ወደ ምጽዋ ተመለስን።
+ + +
ዛሬ ጎልማሳ ሰው ነኝ። አግብቼ የሁለት ልጆች አባት ሆኛለሁ። እህቴ ሰላማዊትም እንዲሁ ባለትዳርና የልጆች እናት ሆናለች። ስዊዘርላንድ ትኖራለች። አባቴ እድሜ ተጨምሮበት ሁለቱም አይኖቹ ታውረዋል።

በልጆቼ ፊት ደስተኛ ለመምሰል መሞከሬ አልቀረም። ከመወለዳቸው በፊት ምን እንደተፈጸመ አያውቁም። ንጹህ ፈገግታቸው፣ ሳቃቸውና ደስታቸው ያለፈውን ሁሉ እንድረሳ ቢጫነኝም መርሳት እንደማይሆንልኝ ግን አውቀዋለሁ። የአካልና የአእምሮ ጠባሳውን ትቶብኝ ያለፈው መራር ድርጊት በቀሪው የህይወት ዘመኔም አብሮኝ ይኖራል። ምርጫ የለኝም። ልርሳህ፣ ላስወግድህ ብትለውም የሚሆን አይደለም። ይህ ሁሉ ከተፈጸመ ረጅም ጊዜ ሆነ። ያለፈው ሁሉ መልሶ መላልሶ ወደ አእምሮዬ እየመጣ ይረብሸኛል። ትውስታውን አልወደውም። ከህይወቴ የትዝታ ግድግዳ ላይ ፍቄ ለዘልአለሙ ልረሳው ግን አልችልም።

(በ1990 በወርሃ የካቲት ሻዕቢያ የምጽዋ ወደብን ነጻ አወጣ። በአካባቢው የነበረውንም የደርግ ጦር ሰራዊት ጠራርጎ ደመሰሰው። ይህን ተከትሎ ደርግ በተመሳሳይ ኢላማውን የምጽዋ ነዋሪ ከሆኑ ሲቪል ሰዎች ላይ አደረገ።)

(ከሚያዝያ 4 እስከ ሰኔ 12 1990 ባለ ጊዜ በምጽዋ ነዋሪዎች ላይ 7 ጊዜ ብርቱ የአይሮፕላን ድብደባዎች ተካሂደዋል። በዚህም 124 ዜጎች በአሰቃቂ ሁኔታ ሲገደሉ 332 ደግሞ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል። በመቶዎች የሲቪል መኖሪያ ቤቶችም ፈራርሰዋል።)

(ሚያዝያ 24 1990 ምሽት 6፡15 ሰኣት ላይ የደርግ ሚጎች ከእንጨትና ከቆርቆሮ ከተሰሩ የምጽዋ የህዝብ መኖሪያ ቤቶች ላይ ባደረጉት የክላስተር ቦምብ ድብደባ በጥቅሉ 37 ሲቪሎችን ሲገድሉ፤ 120 በቀላሉና በከባዱ ማቁሰላቸውን ሰነዶች ይጠቁማሉ። የዚህ ታሪክ ባለታሪክ ተስፋይ አብርሃ ከተጎጂዎች ቤተሰብ አንዱ ሆኖ ተመዝግቧል።)


(ጃንሆይ እና ደርግ ያልተነገሩ መራር ታሪኮች ገጽ 297-301"እሳት ወለድ ኣሞሮች" - ጸሃፊ ደምሳስ ጸጋይ፡ አርታኢና ተርጓሚ ተስፋዬ ገብረኣብ ሃምሌ 2018)
Last edited by Sabur on 29 Oct 2021, 07:40, edited 1 time in total.

Meleket
Member
Posts: 3057
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: When and where exactly do you think Ethiopian Air Force next annihilation in Tigray ???

Post by Meleket » 29 Oct 2021, 03:40

Sabur wrote:
28 Oct 2021, 21:42

Dear Meleket:

Your unwavering stand for Eritrea and the Eritrean People is regularly manifested by your Posts which are balanced, factual and educational. Thank you !!

I commend you for bringing up to light the 1990 deliberate Massacre of the Eritrean People in Massawa by the Ethiopian Jets dropping cluster bombs to Kill as many innocent civilians as they can.

Yes, we Eritreans did not lıck our wounds and dwell on them. We moved on but never forgot what we went through.

I hope the Ethiopian fighter Jets do not intentionally target civilians in Tigray as the war is raging its climax stage of Destroying the TPLF Junta.

The people of Eritrea do not wish any ill will to the people of Tigray.




Meleket wrote:
26 Oct 2021, 09:51

የዛሬን አያድርገውና የኢትዮጵያ አየር ኃይል የኤርትራ ህዝብ ላይ እንዲህ ዓይነት ግፎችን ይፈጽም ነበር። ይህን የመሰለ አሰቃቂ ግፍ ፈጽሞም አየር ኃይሉ ሳያፍር ወታደራዊ ኢላማዎችን ደመሰስኩ ነበር የሚለው። ዛሬ ደግሞ ተረኛዉ የትግራይ ህዝብ እንዳይሆን ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ከወዲሁ እናሳስባለን ለማለት ነው። ሰላማዊው የኤርትራ ህዝብ ክፉ ያደረገን በክፋት ሳይሆን በፍቅር የማሸነፍ ልቦናን የታደለ መሆኑንም ለመጠቆም ነው።

+++



እሳት ወለድ ኣሞሮች - “የጀግናው” የኢትዮጵያ ኣየር ኃይል “ገድል” በጭልፋ

ምጽዋ በህዝባዊ ግንባር ቁጥጥር ስር ከገባች ሁለት ወራት አልፎ ነበር። በዚያን ጊዜ ገና የ13 አመት ልጅ ብሆንም የተፈጸመውንና የሆነውን ሁሉ ልቅም አድርጌ አስታውሰዋለሁ። በሰው ልጆች ህይወት ላይ ፍጹም ከአእምሮ ሊፋቁ የማይችሉ አስደሳችም ሆነ አሳዛኝ ገጠመኞች ሊኖሩ ይችላሉ። የእድል ጉዳይ ሆኖ በእኔ አእምሮ ላይ ለዘልአለሙ ተመርጎ የቀረው ትዝታ አሳዛኝ ሆኖ ቀርቷል።

ሻዕቢያ ምጽዋን ከመቆጣጠሩ በፊት አባቴ በሳሊና የጨው ማምረቻ ፋብሪካ ሾፌር ነበር። የሞቀ ነበር ቤተሰባችን፣ ሶስት እህቶች ነበሩኝ። የመጨረሻዋ ልጅ ስምረት ገና የሶስት አመት ጨቅላ ስትሆን፤ ታናሼ ራህዋ በመላ ቤተሰቡ ተወዳጅ ልጅ ነበረች። ይህ ደስተኛ ቤተሰብ ከሚያዝያ 22 1990 ጀምሮ ለማሰብና ለማመን የሚከብድ አደጋ ወደቀበት።

ነገሩ ወዲህ ነው . . .

ምጽዋ ከተያዘች በሁዋላ አባቴ ስራ አቆመ። በአባቴ ስራ መፍታት ምክንያት የጎደለውን ለመሙላት ብሎኮ በተባለው መሃል ከተማ እየተዘዋወርኩ ሲጋራና ማስቲካ መሸጥ ጀመርኩ። ማለዳ እና ተስያት ላይ የአይሮፕላን ድብደባ ስለሚኖር ለመዘዋወር ስጋት አለ። ስለዚህ ብዙውን ጊዜ ከቤታችን አካባቢ ባለ ድልድይ ስር ተጠልለን እንውል ነበር።

ሚያዝያ 22 1990 በእለተ ሰንበት ከሁለት ጓደኞቼ ጋር ብሎኮ ነበርኩ። ሳንድሮ እና ማህዲር ይባላሉ። እንደወትሮው ማስቲካና ሲጋራ ለመሸጥ እየሞከርን እየተጫወትንም ነበር። ቦምብ ጣይ ሚጎች ከአሁን አሁን መጡ ስለሚባል ሰው ሁሉ ጨርሶ እስኪመሽ ስጋት ላይ ነበር። አባቴ ከመንገዱ ዳርቻ አንድ ብረት ነገር ላይ ቁጭ ብሏል።

በድንገት ጫጫታ ሆነ።

ሁለት የደርግ ጀቶች ከቀይባህር አግጣጫ አፍንጫቸውን ተክለው መጡብን። ሁሉም ነገር በቅጽበት የሆነ ነበር። አባቴ በተቀመጠበት እና እኔ ባለሁበት መካከል የሆነ ነገር ወደቀ። ሁዋላ እንደተረዳሁት ክላስተር ቦምብ ነው። ቦምቡ ሲወድቅ ሃይለኛ ግፊት ከመሬት አንስቶ ወረወረኝ። ተንከባልዬ ደረቅ መሬት ላይ ወደቅሁ። ስቼ ነበር። ሩሄን ሳውቅ የወደቅሁበት መሬት ቆረቆረኝ። ራሴን ስነካ በስብሷል። ደም መሆንኑን ያወቅሁት ቆይቼ ነው። ላብ ነበር የመሰለኝ። አይኖቼን ገልጬ ሳስተውል ዙሪያዬ ጉም በመሰለ አቧራ ተሸፍኗል


ከወደቅሁበት ቀና ብዬ አካባቢውን ስመለከት ቺፍ አየለ ሻይ ቤት ተደርምሶ ሁለቱ ጓደኞቼ ፍርስራሹ ስር ወድቀው አየሁ። ይጮሁ ነበር መስለኝ። ጆሮዬ ግን አይሰማም። አፋቸውን ከፍተው ሲወራጩ ግን ይታየኝ ነበር። ከሩቅ የሚመጣ የሚመስል ጫጫታም በጆሮዬ አካባቢ እንደ ቢምቢ ይሰማል። አባቴ ወደነበረበት ቦታ ስመለከት ወድቆ አየሁት።

አካባቢውን አስተዋልኩ።

እጃቸው፡ እግራቸውና ጭንቅላታቸው የተቆራረጡ ሰዎች፣ በደም የጨቀየ ሬሳ እዚህም እዚያም ወዳድቆ አየሁ። በቦምብ ፍንጣሪ የተበሳሳ ሰውነት። ጆሮ የሚበሳ ጩኸት ማቋረጫ የለውም። ሰው ያበደ ይመስል ከወዲያ ወዲህ ይካለባል። ድብልቅልቅ ያለ እና አሰቃቂ ነበር።

ወደቤቴ ሮጥኩ። ሶስት እህቶቼና እናቴ ተሸሽገው ከዋሉበት ድልድይ ስር ወጥተው ወደ ቤት ገብተው ነበርና እነርሱን ለማግኘት እየጓጓሁ ሮጥኩ። ቤታችን ከነበርኩበት ቦታ ሩቅ አልነበረም።

ስደርስ እንደ ሃውልት ደንዥዤ ቆምኩ።

ቤታችን በቦታው አልነበረም። ቤታችን ከነበረበት ቦታ ላይ ተቃጥሎ በመጨስ ላይ ያለ የቆሮቆሮና የእንጨት ፍርስራሽ ጠበቀኝ። ደመነፍሴን ወደ ቤታችን ደጃፍ ስጠጋ እናቴ እህቴን ይዛ ከፊቴ ተከሰተች። እህቴ ሰላማዊት በደም ጨቅይታ ነበር። እህቶቼን ባለማየቴ መደንገጤና መጠየቄ ትዝ ይለኛል።

“ስምረት የታለች?”

“ራህዋ የታለች?!”


እናቴ ግራና ቀኝ ክንዶቼን አጥብቃ ይዛ፣ “ሁለቱም ሞተዋል!!” አለችኝ። ከዚያም እጄን ይዛ እየጎተተች ከአካባቢው አራቀችኝ። የተቆራረጠውን የህቶቼን አስከሬን እንዳልመለከት መከልከሏ ነበር። ሁለታችንን ይዛ ቀን ቀን ወደ ምንሸሸግበት ድልድይ ስር መለሰችን።

ህመም ይሰማኝ ጀመር። ራሴ ላይ የተመታሁ ይመለኛል። ምኔ ላይ ጉዳት እንደደረሰብኝ ግን በትክክል አላውቅሁም። እናቴ መላ አካሌን በእጆቿ ከፈታተሸች በሁዋላ በነጠላ ቅዳጅ ራሴ ላይ አሰረችልኝ። በግምት ከአንድ ወይም ከሁለት ሰአት በሁዋላ የደርግ ጄቶች ተመልሰው እንደማይመጡ ተገመተና ቁስለኞችን መርዳት የሞቱትን መቅበር ተጀመረ።

አባቴ ያለበትን ሁኔታ ለማወቅ ከድልድዩ ስር ወጣን። ቦምቡ ወደ ወደቀበት ቦታ ስናመራ እናቴ በድንገት ተዝለፍልፋ ወደቀች። በዙሪያዬ የሚታየው ቅዥትና ሌላ አለም ይመስላል። የተቆራረጡ እጆች፣ እግሮችና ጭንቅላቶችን በአንድ ላይ እየከመሯቸው ነበር። ካሜራ የያዙ የሻዕቢያ ታጋዮች እነ ነጭ የውጭ አገር ሰዎች በአካባቢያችን እንደነበሩ ትዝ ይለኛል። ይቀርጹን ነበር። “ማማ! ማማ!” እያልኩ እናቴን ለማንቃት ያደረግሁት ሙከራ፥ ስለ እናቴ መሞት ከእህቴ ከሰላማዊት ጋር ማውጋቴ ትዝ ይለኛል።

እናቴን ከእህቴ ጋር ትቼ አባቴን ፍለጋ ሄድኩ። እዚያው ከነበረበት ቦታ ወድቆ ሲያቃስት አገኘሁት። “ባባ! ባባ!” እያልኩ ስነቀንቀው “እ! እ!” የሚል ድምጽ ከማውጣት በቀር ምንም አያውቅም። ራሱን ስቶ ነበር። ግራ እግሩና አይኖቹ ላይ ነበር የተመታው።

እርዳታ ሰጪ ታጋዮች ደረሱና አፋፍሰው በመኪና ጭነው ወሰዱን። እናቴ ብዙም አልቆየች የመጀመሪያ የህክምና እርዳታ ትሰጥበት ከነበረው ቦታ አረፈች። አባቴ፣ እህቴን እኔ ግን ህይወታችን ተረፈ። በሌሊት ጭነውን ለተሻለ ህክምና ወደ አፍአበት ተላክን። በጉዟችን ወቅትም ሆነ በምናርፍበት ቦታ ሁሉ የደርግ አሞሮች የእሳት አሎሏቸውን ጭነው ያጅቡን ነበር። በእድል አመለጥን እንጂ ከኛ በፊት ይጓዝ የነበረ መኪና ኢላማቸው ውስጥ ገብቶ ጋይቷል። በአፍአበት ህክምና አባቴና እኔ ፈጥኖ ተሻለን። እህቴ ግን ጉዳቷ ስለበረታ በህክምና ጣቢያ እየተረዳች ብዙ ወራት ቆየች።

የነጻነት ትግሉ አልቆ ደርግ ሲወድቅ ወደ ምጽዋ ተመለስን። እናም ከአባቴና ከእህቴ ጋር አዲስ ኑሮ ለመጀመር ጥረት አደረግን። የነበረንን ቤተሰባዊ ደስታ መመለስ ግን የሚቻል አልነበረም። ከውድ ቤተሰባችን ሶስት አጥተናል። በወጉ እንኳ አልቅሰን አልቀበርናቸውም። የተረፍነውም ጤናችን የተጓደለ ነበር። እኔ የራስ ቅሌ ላይ ስንጥቃት ስለነበር የህመም ስሜት አለኝ። አንደኛው ጆሮዬም አይሰማም። እህቴ እጇ ላይ ህመም አለባት። አባቴ አይኖቹ ተጎድተው ነበር። እንዲህ ሆነን ወደ ምጽዋ ተመለስን።
+ + +
ዛሬ ጎልማሳ ሰው ነኝ። አግብቼ የሁለት ልጆች አባት ሆኛለሁ። እህቴ ሰላማዊትም እንዲሁ ባለትዳርና የልጆች እናት ሆናለች። ስዊዘርላንድ ትኖራለች። አባቴ እድሜ ተጨምሮበት ሁለቱም አይኖቹ ታውረዋል።

በልጆቼ ፊት ደስተኛ ለመምሰል መሞከሬ አልቀረም። ከመወለዳቸው በፊት ምን እንደተፈጸመ አያውቁም። ንጹህ ፈገግታቸው፣ ሳቃቸውና ደስታቸው ያለፈውን ሁሉ እንድረሳ ቢጫነኝም መርሳት እንደማይሆንልኝ ግን አውቀዋለሁ። የአካልና የአእምሮ ጠባሳውን ትቶብኝ ያለፈው መራር ድርጊት በቀሪው የህይወት ዘመኔም አብሮኝ ይኖራል። ምርጫ የለኝም። ልርሳህ፣ ላስወግድህ ብትለውም የሚሆን አይደለም። ይህ ሁሉ ከተፈጸመ ረጅም ጊዜ ሆነ። ያለፈው ሁሉ መልሶ መላልሶ ወደ አእምሮዬ እየመጣ ይረብሸኛል። ትውስታውን አልወደውም። ከህይወቴ የትዝታ ግድግዳ ላይ ፍቄ ለዘልአለሙ ልረሳው ግን አልችልም።

(በ1990 በወርሃ የካቲት ሻዕቢያ የምጽዋ ወደብን ነጻ አወጣ። በአካባቢው የነበረውንም የደርግ ጦር ሰራዊት ጠራርጎ ደመሰሰው። ይህን ተከትሎ ደርግ በተመሳሳይ ኢላማውን የምጽዋ ነዋሪ ከሆኑ ሲቪል ሰዎች ላይ አደረገ።)

(ከሚያዝያ 4 እስከ ሰኔ 12 1990 ባለ ጊዜ በምጽዋ ነዋሪዎች ላይ 7 ጊዜ ብርቱ የአይሮፕላን ድብደባዎች ተካሂደዋል። በዚህም 124 ዜጎች በአሰቃቂ ሁኔታ ሲገደሉ 332 ደግሞ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል። በመቶዎች የሲቪል መኖሪያ ቤቶችም ፈራርሰዋል።)

(ሚያዝያ 24 1990 ምሽት 6፡15 ሰኣት ላይ የደርግ ሚጎች ከእንጨትና ከቆርቆሮ ከተሰሩ የምጽዋ የህዝብ መኖሪያ ቤቶች ላይ ባደረጉት የክላስተር ቦምብ ድብደባ በጥቅሉ 37 ሲቪሎችን ሲገድሉ፤ 120 በቀላሉና በከባዱ ማቁሰላቸውን ሰነዶች ይጠቁማሉ። የዚህ ታሪክ ባለታሪክ ተስፋይ አብርሃ ከተጎጂዎች ቤተሰብ አንዱ ሆኖ ተመዝግቧል።)


(ጃንሆይ እና ደርግ ያልተነገሩ መራር ታሪኮች ገጽ 297-301"እሳት ወለድ ኣሞሮች" - ጸሃፊ ደምሳስ ጸጋይ፡ አርታኢና ተርጓሚ ተስፋዬ ገብረኣብ ሃምሌ 2018)
Sabur ወዲ ዓበይቲ

ኤርትራዊ ጭዉነት ማለት ደኣ እዡይ እንደኣሉ። ከማኻ ዝበሉ ቕኑዓትን ጭዉነት ዝሕላገቶም ኤርትራዉያንስ ይብዝሑልና ደኣ! ይሰስኑልና’ዉን!

Post Reply