-
- Senior Member+
- Posts: 30668
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
ሆረስ ዐይነ አለም፤ የአሜሪካ እቀባና ያለም ባንክ ሪፎርም ድንፋታ በሱዳን ከሸፈ !!
የአፍሪካ ቀንድ ካራምቦላ ጠረጴዛ ላይ ያሉት ጠጠሮች ሁሉ አሁን ቦታቸውን ይለውጣሉ! ኢትዮጵያ ግማሽ ሚሊዮን ጦር በሱዳን ድንበር ታሰፍራለች! የቀረው ትግሬ ገብቶ የተመድ ስንዴ እያደለ ባንዳን ይለቅማል ። አሁን አቢይ ትግሬ ግብቶ የጽዳት ዘመቻ ማድረጉን ራሷ አሜርካ የምትደግፈው ጉዳይ ነው። የሱዳን ሊጥ ገና ሳይጋገር ተደፍቷል ። አሜሪካም ያልተሰበረችውን ኢትዮጵያ ከመጠገን ፍርስራሿ ሱዳንን ወደ መጠጋገን ይጠመዳል! ኢትዮጵያም ከባንዳ ጋር ያላትን ፍቺ ማጠናቀቋን ትቀጥላለች! One should never let a good crisis go to waste! ኢትዮጵያ ብዙ እድሎች እየተከፈቱላት ነው!! እንጠቀምበት!!!
-
- Senior Member+
- Posts: 30668
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Senior Member+
- Posts: 30668
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34