Please wait, video is loading...
https://www.facebook.com/dawitawramba/p ... 5798137271-
- Senior Member
- Posts: 10186
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
መቼም ይሉኝታ ጠፍቶ የለ፣ ዛሬ እንደጠላት መደብደባችሁን ረስታችሁ ከወራት በኋላ ደግሞ "ዓድዋ ኩራታችን" ብላችሁ የድል በአሉን ለማክበር ሽርጉድ ትሉ ይሆናል!
መቼም ይሉኝታ ጠፍቶ የለ፣ ዛሬ እንደጠላት መደብደባችሁን ረስታችሁ ከወራት በኋላ ደግሞ "ዓድዋ ኩራታችን" ብላችሁ የድል በአሉን ለማክበር ሽርጉድ ትሉ ይሆናል!
-
- Senior Member
- Posts: 11057
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Re: መቼም ይሉኝታ ጠፍቶ የለ፣ ዛሬ እንደጠላት መደብደባችሁን ረስታችሁ ከወራት በኋላ ደግሞ "ዓድዋ ኩራታችን" ብላችሁ የድል በአሉን ለማክበር ሽርጉድ ትሉ ይሆናል!
በምን ተጠየቅ ወይም ሎጅክ ነው ኢትዮጵያኖች የዐድዋ ድል እና የአባቶቻቸውን የጀግንነት ተጋድሎ ማክበር የማይችሉት? በደንብ ያከብሩታል እንጅ የአባቶቻቸው አፅም ከአራቱም ማዕዘናት ረግፎ ድል ለጥቁር ህዝብ ዘር ያፈሩበት ጀብዱ ነው። ወርቅ ላበደረ ጠጠር ሆነና ዐድዋን ስራዊት በእግረኛም በፈረስም ሰማን ያ በመቶ (80%) የወሎ ህዝብ ነበር ዛሬም እንደ ጥንቱ የባንዳዎቹ ልጆች የክህደት ጥቃታቸውን በወሎ ምድር እያሳዩን ነው። ማፈር የሚገባው የባንዳው የልጅ ልጅ እንጅ የዐርበኞቹ ልጆች አይደሉም። በእርግጥ ይህ ቀን ባይመጣ መልካም ነበር። ትግራይ ተገነጠለች አልተገነጠለች ዐድዋ ድል የኢትዮዽያኖች የደም ዋጋ እንጅ የከሃዲዎች አይደለም - እንዳውም እነርሱ አብረው ማክበራቸው ያሳፍራል።