Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 12604
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Must Read ! ከታሪክ ማሕደር : 来自我们的历史档案

Post by Thomas H » 24 Oct 2021, 14:45

ከደሴ በኋላ ሁሉ ነገር አለቀ !
በደርግ ዘመን በነበረው ትግል የኢሕአዴግ ሠራዊት ደሴን ግንቦት 10,1983 ዐ.ም ነበረ የተቆጣጠረው፣ መንጌ ግንቦት 14 ተሰደደ ግንቦት 20 ደግሞ ኢሕአዴጎች( ሕወሃቶች) አዲስ አበባ ገቡ.....