-
- Senior Member
- Posts: 11112
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
2ቱ ይገርሙኛል 1)ኢትዮዽያ መንግስት አሁን በአየር የሚደበድባቸው መጀመሪያ መውደም የነበረባቸው ነበሩ 2) ወያኔ እንደት አሁን በዚህ አቋሟ እነኝህን ቦታዎች ትጠቀማለች?
2ቱ ይገርሙኛል: 1) ኢትዮዽያ መንግስት አሁን በአየር የሚደበድባቸው መጀመሪያ መውደም የነበረባቸው ነበሩ 2) ወያኔ እንደት አሁን በዚህ አቋሟ እነኝህን የዐደባባይ ምስጢር የሆኑ ቦታዎች ትጠቀማለች?
-
- Senior Member
- Posts: 10186
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
Re: 2ቱ ይገርሙኛል 1)ኢትዮዽያ መንግስት አሁን በአየር የሚደበድባቸው መጀመሪያ መውደም የነበረባቸው ነበሩ 2) ወያኔ እንደት አሁን በዚህ አቋሟ እነኝህን ቦታዎች ትጠቀማለች?
ሆስፒታል፤ ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ፤ መስፍን ኢንዳስትርያል፣ የግለሰብ እርሻዎች ቀድሞውንም መውደም ነበረባቸው?
"I picked my son's hacked off arm from the floor" heartbroken father who lost 2 kids in Ethiopian airstrikes in Mekelle
"I picked my son's hacked off arm from the floor" heartbroken father who lost 2 kids in Ethiopian airstrikes in Mekelle
-
- Senior Member
- Posts: 11112
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Re: 2ቱ ይገርሙኛል 1)ኢትዮዽያ መንግስት አሁን በአየር የሚደበድባቸው መጀመሪያ መውደም የነበረባቸው ነበሩ 2) ወያኔ እንደት አሁን በዚህ አቋሟ እነኝህን ቦታዎች ትጠቀማለች?
ግን በሁለቱም በኩል የሚዋሹን እንዳለ ማወቅ አለብን። ፕሮፓጋንዳው በዝቷል። የትግራይ ህዝብ እና የዐማራ ህዝብ ስቃይ 1 ብሎ የጀመረው መከላከያ መቀሌን ለቆ ሲወጣ ነው - ትልቅ ጥፋት። አሁን የሚመለስ አይደለም። የግደታ በአንደኛው አሸንፊነት መጠናቀቅ አለበት። ወያኔ ቢደመሰስ ደስ ይለኛል። የትግራይ ህዝብ ነፃ መውጣት ከዚህ ላይ ይጀምራል። ችግሩ በሁለት ውሸታሞች መካከል መታሸታችን ነው። The sad reality of war. ከደረቅ አቅራቢያ የተገኜ እርጥብ አብሮ ይቃጠላል እንደሚሉት ኃጥያተኞች ባሉበት ንፁሃን ሰለባ መሆነችው አይቀርም። የምድር በላ አይለይም። እግዜር የአገር በሽታ የሆነውን የጎሳ መርዝ ይንቅል እንጅ ሌላ ምን ይባላል።እኔ መቸም ለወያኔ ዕድሜ አለምንም። ይገላግለን ነው የምለው ተንኮል የሚዘራ ሰይጣን ትግራይን ያዋረደ።