Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

የአማራ መራራ ትግል በእሰክክንድር ልደት ቀንና አግር መታጠብ ዙርያ፤ በኢትዮጵያ 360 እንደተዘገበው፡፡

Post by AbebeB » 22 Oct 2021, 13:03

ተጋዳላይ ኤርሚያስ፡ ተረኞቹ ለእስክንድር ልደት ኬክ እስር ቤት አናስገባም አሉ፡፡
ተጋዳላይ ሀብታሙ አያሌው፡- ተረኞቹ የእስክንደርን እግር ጠመዘዙት፡፡
ባልቴቲቱ፡- ለማንኛው ይሟሟቅ ትላለች፡፡
ብሩክ ሽቀላ ላይ ስለሆነ አልገባውም፡፡