-
- Senior Member
- Posts: 12534
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact:
በትላንትናው ችሎት እስክንድር ነጋ ላይ "ፋንታሁን አሰፋ" በሚል ስም የመሰከረው ግለሰብ የኢሳቱ መሳይ መኮንን ነው ተባለ
መሳይ ቃለ መጠይቅ ለማድረግ ወደ ፊንፊኔ የሄደ አስመስሎ ዋናው የጉዞው ግብ ግን እስክንድር ላይ መመስከር ነው :: ከዚህ ሌላ ይሁዳነት ምን አለ ?