Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

"የአማራ ክልል ልዩ ኃይል እና ፋኖ ኦሮምያ ውስጥ ገብተው ሰዎች ይገድሉና በኃላ አማራ ተገደለ ብለው ይጮሃሉ"

Post by sarcasm » 19 Oct 2021, 12:36

ፕ/ር ህዝቄልና የአቢይ ቀንደኛ ደጋፊ ኣክቲቪስት ስዩም ተሾመ የሚስማሙበት

"የአማራ ክልል ልዩ ኃይል ኦሮምያ ውስጥ ገብተው ሰዎች ይገድሉና በኃላ አማራ ተገደለ ብለው ያለቅሳሉ"


"የሚያመው ፣ ኣማራን ቤንሻንጉል ውስጥ የሚገድሉት ኣማሮች ናቸው"