Page 1 of 1

Bombing in Adwan TPLF Mesob headquarters Mekele, Planet Hotel!!

Posted: 18 Oct 2021, 21:44
by TesfaNews


:mrgreen: :lol:

Re: Bombing in Mesobs Adwa TPLF Planet Hotel!!

Posted: 18 Oct 2021, 23:19
by Hawzen

:lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:

Is this Planet Hotel where the coward TPLF terrorist group have been staying ? Do you know if Messebo Cement Factory is also damaged/destroyed?

I think the Ethiopian Air Force should continue to plough that useless Killil to make sure TPLF's logistics is destroyed..


Dedebit is always dedeb
R.I.P Abay Tigray and TPLF terrorist group

Re: Bombing in Mesobs Adwa TPLF Planet Hotel!!

Posted: 19 Oct 2021, 02:38
by eritrea
The Russians levelled Grozny to the ground to get rid of rebel groups that refused to listen. Despite all the pressure from the west to keep Russia bleeding from within, the leadership knew what to do and they succeeded in doing so at the end.




Grozny Today.....!


Re: Bombing in Adwan TPLF Mesob headquarters Mekele, Planet Hotel!!

Posted: 19 Oct 2021, 04:35
by TesfaNews
:mrgreen: :P

Re: Bombing in Adwan TPLF Mesob headquarters Mekele, Planet Hotel!!

Posted: 19 Oct 2021, 09:19
by Meleket
የኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ትዝብት ይህን ይመስላል ዴስ ያላሌው ዴሴ መሀድ ይችላል! :mrgreen:

እርግጥ ነው በተለያዩ የጦቢያ የውጊያ ግንባሮች ፊት ለፊት የሚዋጋን የወያኔ ሰራዊት በልበ ሙሉነትን በአርበኝነት መንፈስ ከመጋፈጥ ይልቅ፡ በመቶ ሽዎች ሲቪሎች የሚቀመጡበት ከተማ ውስጥ የውጊያ ጄቶችን በማብረርና ቦምቦችን በማዝነብ በሰላማውያን ዜጎች ላይ ሽብር መፍጠር የአሸናፊነት ሳይሆን የተሸናፊነት መገለጫ መሆኑን ከኤርትራ ህዝብ የነጻነት ትግል የተማርነው ሃቅ ነው። የኤርትራ የነጻነት ኃይሎች በትር ደርጉን ሲወቅጠው፡ በወደባዊዋ ከተማችን በምጽዋ ህዝብ ላይ ያደረሰውን የተስፋ መቍረጥ መገለጫ የሆነውን “ቅብጸት” የተሰኘውን የኢትዮጵያ አየር ኃይል ድብደባን የሚዘነጋ ኤርትራዊ የለም። ተመሳሳይ የተስፋ መቁረጥ እርምጃ በማንኛውም ህዝብ ላይ ሲፈጸምም ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች እናወግዛለን። ጄግና ከጦር ጋር ይዋጋል እንጂ፡ ሕጻናትና እናቶች በተከማቹበት ከተማ አይደለም ቦምብ ሊያዘንብና ጥይት ሊተኩስ ይቅርና ጮኽ ብሎ በማውራትም ሽብር አይፈጥርም! :mrgreen:

ስልጠና ያልጠገቡትና በለብለብ ስልጠና ለማገዶነት የተፈረጁት የኢጦቢያ ሰራዊት አባላት፡ በዚህ ባሳለፍነው ሳምንት ጦርነት ውስጥ ብቻ፡ በወያኔዎች የተማረኩት ምስኪን የድሃ ልጆች እያለቀሱና ንፍጥበንፍጥ ሆነው ዓለም ሁሉ ኣይቷቸዋል፡ ኢኛም ታዚበናቸዋል። ትላንት ወያኔን ለአቅመአዳም ያልደረሱ ልጆችን ለጦርነት አሰለፈች ሲባል እንዳልነበረ፡ ታላቂቱ ሃገር ኢስጦቢያም ለአቅመአዳም ያልደረሱ ልጆችን ለጦርነት ማሰለፏን ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኖች ታዚበናል፡ እነ ፋሲል የኔዓለምና የኢሳት ጋጤጠኞች ግን ይህን የታዘቡ ኣይመስሉም። :mrgreen:

ጎበዝ፡ መሳርያ ያነገበ ወታደርን መጋፈጥ ጀግንነት ይባላል። መንግስት ልክ በሰዎችና በጎረቤት ቤት ጣራ ላይ ድንጋይ እንደሚወረውር የመንደር ወሮበላ ሲሆን ግን ይቀፋል። ይህ ድምጥ ሽብር በተፈጠረባቸው የጎረቤቶቻችን የትግራይ ህዝቦች ስም የተጣፈ ነው። ዴስ ያላለው ዴሴ ይህድ ቢለናል።
:lol: