የዓብይ አህመድ የጡት አባት በጡረታ ላይ ሆኖ የደረደራቸው የስልጣን ቁምሳጥኖች፣
( እነ እንትናም መቀመቅ ከመውረዳቸው በፊት እንዲህ አቅብጧቸውና በስልጣን ባልገው ነበር)
፩. የኮተቤ ትምህርት ዩንቨርስቲ የቦርድ ሰብሳቢ
፪. የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቦርድ ሰብሳቢ
፫. የኦሮሞ ልማት ማሕበር የቦርድ ስብስብ
፬. የዴቦራ ፋውንዴሽን መስራችና ባለቤት
፭. የኦሮሚያ የኢኮኖሚ አብዮት የበላይ ጠባቂ
፮. የደቡብ ክልል የአዲስ አደረጃጀት ጥናት እና ትግበራ የበላይ ኃላፊ
፯. የመከላከያ ሚንስቴር የጦር መሣሪያ ግዥ የበላይ አማካሪና ተደራዳሪ
ኤርሚያስ ለገሰ
Please wait, video is loading...