Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

"በህዉሓት ዘመን አማራ ቢያንስ በግሬደር አልተቀበረም።" ራስ ተሰማ መርዕድ

Post by sarcasm » 14 Oct 2021, 17:56

በህዉሓት ዘመን አማራ ቢያንስ በግሬደር አልተቀበረም።
ራስ ተሰማ መርዕድ

Please wait, video is loading...

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "በህዉሓት ዘመን አማራ ቢያንስ በግሬደር አልተቀበረም።" ራስ ተሰማ መርዕድ

Post by sarcasm » 16 Oct 2021, 17:07

በብልፅግና እድሜ በመደመር ዘመን
ትርፋችን መደንገጥ እጣችን መባነን
አትግደሉን ብሎ ገዳይን መለመን
ሰውነት አነሰ ከችግኝ ከጎመን!
Please wait, video is loading...

Abere
Senior Member
Posts: 11040
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: "በህዉሓት ዘመን አማራ ቢያንስ በግሬደር አልተቀበረም።" ራስ ተሰማ መርዕድ

Post by Abere » 16 Oct 2021, 17:18

ይኸ ውሸት ነው። በአማራ ላይ ጭካኔ የተጀመረው በህውሓት ጀምሮ ነው። የሁመራ፣ወልቃይት እና ራያን አማራ ከቤታቸው ጀምሮ የሞት ቀንበር አሸክሞ መቃብራቸውን አስገድዶ ራሳቸውን አስቆፍሮ በጉድጓድ ውስጥ እንድ ቀበሩ አድርጓል። ወያኔ ሙታኑን እራሳቸው ግሬደር አድርጎ ነው የአማራን ዘር ሲያጠፋ የነበረው። ለምን ይዋሻል?

Post Reply