Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Selam2119
Member
Posts: 104
Joined: 04 Oct 2019, 15:08

በጎንደር ከተማና አካባቢዋ የሰዉ እገታ ወንጀል በከፍተኛ ሁኔታ እየተፈፀመ ነዉ ተባለ

Post by Selam2119 » 10 Oct 2021, 05:31

በጎንደር ከተማና አካባቢዋ የሰዉ እገታ ወንጀል በከፍተኛ ሁኔታ እየተፈፀመ ነዉ ተባለ:: የጎንደር ከተማና አካባቢውን ሰላም ሊያውክ በሚችል እንቅስቃሴ የሚሳተፉ አካላት ላይ ክትትል እየተደረገ ነው
የጎንደር ከተማና አካባቢውን ሰላም ሊያውክ በሚችል እንቅስቃሴ የሚሳተፉ አካላት ላይ ክትትል እየተደረገ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ።
የህዝቡን ሰላም ሊያውክ የሚችል እንቅስቃሴ ውስጥ የሚሳተፉ አካላት ላይ ጥብቅ ክትትል እየተደረገ መሆኑን የከተማው ፖሊስ መምሪያ ሃላፊ ኮማንደር አየልኝ ታክሎ አስታውቀዋል።
ማንኛውንም ጸረ-ሰላም እንቅስቃሴ …. ተጨማሪ ዝርዝሩን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ … https://bit.ly/3alu4kp

Selam2119
Member
Posts: 104
Joined: 04 Oct 2019, 15:08

Re: በጎንደር ከተማና አካባቢዋ የሰዉ እገታ ወንጀል በከፍተኛ ሁኔታ እየተፈፀመ ነዉ ተባለ

Post by Selam2119 » 10 Oct 2021, 09:16

Selam2119 wrote:
10 Oct 2021, 05:31
በጎንደር ከተማና አካባቢዋ የሰዉ እገታ ወንጀል በከፍተኛ ሁኔታ እየተፈፀመ ነዉ ተባለ:: የጎንደር ከተማና አካባቢውን ሰላም ሊያውክ በሚችል እንቅስቃሴ የሚሳተፉ አካላት ላይ ክትትል እየተደረገ ነው
የጎንደር ከተማና አካባቢውን ሰላም ሊያውክ በሚችል እንቅስቃሴ የሚሳተፉ አካላት ላይ ክትትል እየተደረገ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ።
የህዝቡን ሰላም ሊያውክ የሚችል እንቅስቃሴ ውስጥ የሚሳተፉ አካላት ላይ ጥብቅ ክትትል እየተደረገ መሆኑን የከተማው ፖሊስ መምሪያ ሃላፊ ኮማንደር አየልኝ ታክሎ አስታውቀዋል።
ማንኛውንም ጸረ-ሰላም እንቅስቃሴ …. ተጨማሪ ዝርዝሩን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ … https://bit.ly/3alu4kp

Post Reply