-
- Member
- Posts: 1505
- Joined: 30 Sep 2018, 07:07
ራሱ ጀግና ብሎ በወር አአ ሊገባ የተነሳው ልቅምቃሚ ትሬ 60 አመትታግሎ ሰፈር ነፃ አውጥቶ የማያውቀውን ኦነግን አግዘኝ !!!!!!
ተግባር እንደ ወሬ ቢቀል ኖሮ ትህነግም ኢትዮጵያን በትኖ ጨርሶ ነበር:: ኦነግም የዛሬ 60 አመት ኦሮሞን ገንጥሎ ነበር:: ግን ስደተኛ ሀገ ስለሌለው ምንነፃ ያውጣ:: ትግሬም አፍ እንጅ ተዋግቶ ስለማያውቅ ይህው ባለበት አለ:: ኢትዮጵያም አማራም አሉ::ብቻ እድሜ ይስጣችሁ ሁሉም ይከስማሉ:: ተላላኪነት አብቅቶ እውነት ያሸንፋል:: ግፈኛም በምላሹ እርቆ በቆፈረው ጉድጏድ ይቀበራል ግፉን በደርዘን ይታቀፋል::