በ43 ዓመታቸው 5ኛውን የማስተርስ ዲግሪ የያዙት የሃይማኖት አባት
አባ ጌዲዮን ብርሀነ አምስተኛውን የማስተርስ ዲግሪ በኤዱኬሽናል ፕላኒንግ ኤንድ ማኔጅመንት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አግኝተዋል።
አባ ጌዲዮን ብርሀነ ለፕሬስ ኤጀንሲ እንደገለጹት÷ መማር ብዙ ሥራ ለማቅለል ይረዳል፤ ነገሮችን በጥንቃቄና በፍጥነት ለመከወን ያግዛል፡፡
ትምህርት ሚዛናዊ ያደርጋል፤ ለመግባባትም ቀላል የሆነ ግንኙነት ስለሚፈጥ እና ... ተጨማሪ ዝርዝር ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ… https://bit.ly/3mwi7Oo
-
- Member
- Posts: 104
- Joined: 04 Oct 2019, 15:08
-
- Member
- Posts: 104
- Joined: 04 Oct 2019, 15:08
Re: በ43 ዓመታቸው 5ኛውን የማስተርስ ዲግሪ የያዙት የሃይማኖት አባት
Selam2119 wrote: ↑09 Oct 2021, 10:45በ43 ዓመታቸው 5ኛውን የማስተርስ ዲግሪ የያዙት የሃይማኖት አባት
አባ ጌዲዮን ብርሀነ አምስተኛውን የማስተርስ ዲግሪ በኤዱኬሽናል ፕላኒንግ ኤንድ ማኔጅመንት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አግኝተዋል።
አባ ጌዲዮን ብርሀነ ለፕሬስ ኤጀንሲ እንደገለጹት÷ መማር ብዙ ሥራ ለማቅለል ይረዳል፤ ነገሮችን በጥንቃቄና በፍጥነት ለመከወን ያግዛል፡፡
ትምህርት ሚዛናዊ ያደርጋል፤ ለመግባባትም ቀላል የሆነ ግንኙነት ስለሚፈጥ እና ... ተጨማሪ ዝርዝር ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ… https://bit.ly/3mwi7Oo