Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Selam2119
Member
Posts: 104
Joined: 04 Oct 2019, 15:08

በ43 ዓመታቸው 5ኛውን የማስተርስ ዲግሪ የያዙት የሃይማኖት አባት

Post by Selam2119 » 09 Oct 2021, 10:45

በ43 ዓመታቸው 5ኛውን የማስተርስ ዲግሪ የያዙት የሃይማኖት አባት
አባ ጌዲዮን ብርሀነ አምስተኛውን የማስተርስ ዲግሪ በኤዱኬሽናል ፕላኒንግ ኤንድ ማኔጅመንት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አግኝተዋል።
አባ ጌዲዮን ብርሀነ ለፕሬስ ኤጀንሲ እንደገለጹት÷ መማር ብዙ ሥራ ለማቅለል ይረዳል፤ ነገሮችን በጥንቃቄና በፍጥነት ለመከወን ያግዛል፡፡
ትምህርት ሚዛናዊ ያደርጋል፤ ለመግባባትም ቀላል የሆነ ግንኙነት ስለሚፈጥ እና ... ተጨማሪ ዝርዝር ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ… https://bit.ly/3mwi7Oo

Selam2119
Member
Posts: 104
Joined: 04 Oct 2019, 15:08

Re: በ43 ዓመታቸው 5ኛውን የማስተርስ ዲግሪ የያዙት የሃይማኖት አባት

Post by Selam2119 » 09 Oct 2021, 13:42

Selam2119 wrote:
09 Oct 2021, 10:45
በ43 ዓመታቸው 5ኛውን የማስተርስ ዲግሪ የያዙት የሃይማኖት አባት
አባ ጌዲዮን ብርሀነ አምስተኛውን የማስተርስ ዲግሪ በኤዱኬሽናል ፕላኒንግ ኤንድ ማኔጅመንት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አግኝተዋል።
አባ ጌዲዮን ብርሀነ ለፕሬስ ኤጀንሲ እንደገለጹት÷ መማር ብዙ ሥራ ለማቅለል ይረዳል፤ ነገሮችን በጥንቃቄና በፍጥነት ለመከወን ያግዛል፡፡
ትምህርት ሚዛናዊ ያደርጋል፤ ለመግባባትም ቀላል የሆነ ግንኙነት ስለሚፈጥ እና ... ተጨማሪ ዝርዝር ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ… https://bit.ly/3mwi7Oo

Post Reply