Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 30847
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ያኮረፈ ልጅ እራት ያመልጠዋል! ከባንዳ የነጻ ያዲሳባ መንግስት ቆመ!

Post by Horus » 28 Sep 2021, 04:23

የዛሬ 6 ቀን ከባንዳ የነጻ የኢትዮጵያ መንግስት ይቆማል!! አለቀ !!!

Misraq
Senior Member
Posts: 12407
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: ያኮረፈ ልጅ እራት ያመልጠዋል! ከባንዳ የነጻ ያዲሳባ መንግስት ቆመ!

Post by Misraq » 16 Jan 2024, 02:13

Horus wrote:
28 Sep 2021, 04:23
የዛሬ 6 ቀን ከባንዳ የነጻ የኢትዮጵያ መንግስት ይቆማል!! አለቀ !!!
እውጡቡጡቡጡ......

Horus
Senior Member+
Posts: 30847
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ያኮረፈ ልጅ እራት ያመልጠዋል! ከባንዳ የነጻ ያዲሳባ መንግስት ቆመ!

Post by Horus » 16 Jan 2024, 02:18

ባንዳ የሚለው ቃል እንደ ሚጥሚጣ እንደ ሚነዝርህ ይገባኛል :lol: :lol: ቱስ ቱስ ወያኔ :lol: :lol: :lol:

union
Member+
Posts: 6308
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: ያኮረፈ ልጅ እራት ያመልጠዋል! ከባንዳ የነጻ ያዲሳባ መንግስት ቆመ!

Post by union » 16 Jan 2024, 02:32

እዋይ ተከሰተ


ተከስተ ተከሠተ :lol:

Misraq
Senior Member
Posts: 12407
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: ያኮረፈ ልጅ እራት ያመልጠዋል! ከባንዳ የነጻ ያዲሳባ መንግስት ቆመ!

Post by Misraq » 16 Jan 2024, 09:56

union wrote:
16 Jan 2024, 02:32
እዋይ ተከሰተ


ተከስተ ተከሠተ :lol:

ወንድማችን ሆረስ ከባድ የማመዛዘን ክህሎት እጥረት እንዳለው ጠቁዋሚ ፖስት ሆኖ አግኝቸዋለሁ

union
Member+
Posts: 6308
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: ያኮረፈ ልጅ እራት ያመልጠዋል! ከባንዳ የነጻ ያዲሳባ መንግስት ቆመ!

Post by union » 16 Jan 2024, 12:33

በጣም አሳዛኝ ነው። የተዘረፈውን እና የተጨፈጨውን የጉራጌ ህዝብ በኦሮሙማ ለማስዋጥ ካልሆነ በስተቀር 11ኛው ሰአት ከገዳዩ ከአብይ ጋር እንሰለፍ አይልም ነበር። አማራስ ነፃ ወጥቷል። ከአማራ ቀጥሎ እነሱ ናቸው ጠፊዎች እኮ፣ ለምን እንደሚዋዥቁ ይገርማል።

አቤት እጅ ሲሰጡ ፍጥነታቸው
Misraq wrote:
16 Jan 2024, 09:56
union wrote:
16 Jan 2024, 02:32
እዋይ ተከሰተ


ተከስተ ተከሠተ :lol:

ወንድማችን ሆረስ ከባድ የማመዛዘን ክህሎት እጥረት እንዳለው ጠቁዋሚ ፖስት ሆኖ አግኝቸዋለሁ

Post Reply