-
- Senior Member+
- Posts: 30839
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
ውድ ውብ ኢትዮጵያ እንኳን ለዚህ የደስታ የፍንደቃ መስቀል አደረሰሽ !!
አሁን በኢትዮጵያ ቅዳሜ ነው ። ይህ ዕለት በጉራጌ ደንጌሳት ይባላል። አንዱ የመስቀል ቀን ነው ። ደንጌሳት የዴንጋ እሳት ወይም የልጆች ደመስቀልና የልጆች ደመራ ቀን ነው !! በጉራጌ ቋንቋዎች ልጅ ለሚለው ቃል አንዱ ጌንጋ፣ ሌላው አርዴ ይባላል። አርዴ ግዕዝ ነው ። ሌላው ባይ ወይም ባዮች ነው ይህ አረብኛ ወይም የሴም ቃል ነው ።
-
- Senior Member+
- Posts: 30839
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Senior Member+
- Posts: 30839
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Senior Member+
- Posts: 30839
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: ውድ ውብ ኢትዮጵያ እንኳን ለዚህ የደስታ የፍንደቃ መስቀል አደረሰሽ !!
ሶስቱ የመስቀል በአላት የልጆች መስቀል፣ የሴቶች መስቀልና ትልቁ መስቀል እና አዳብና እንዳለቀ የሚጀመረው ከባዱ የጎረምሶች ዝላይ ጨዋታ ይጀምራል ! ነጆ አራጆ !!
-
- Senior Member+
- Posts: 30839
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34