Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

"የዲ/ን ዳኒኤል ክብረት ንግግር ጥንቃቄ የጎደለው ኣይመስለኝም፤ በጣም ጥላቻ ያለበት፤ መግደልን ተገቢ እንደሆነ የሚያይ ሕብረተሰብ መፍጠር ግዴታ ስለሆነ፤ ንግግሩ በደንብ የታሰበበት ነው"

Post by sarcasm » 23 Sep 2021, 19:23

"የዲ/ን ዳኒኤል ክብረት ንግግር ጥንቃቄ የጎደለው ኣይመስለኝም፤ በጣም ጥላቻ ያለበት፤ መግደልን ተገቢ እንደሆነ የሚያይ ሕብረተሰብ መፍጠር ግዴታ ስለሆነ፤ ንግግሩ በደንብ የታሰበበትና ጥንቃቄ የተደረገበት ይመስላል።"