-
- Member
- Posts: 4663
- Joined: 21 Apr 2015, 12:18
-
- Member
- Posts: 2004
- Joined: 03 Jun 2021, 00:14
Re: (((((FAKE NEWS ALERT))))))***WALTA and FANNA TV ***reporting FAKE bridge news, AGAIN
"በጣም ግራ ያጋባል እየተደመሰሰ ነው እየተቀጠቀጠ ነው የተባለው ጁንታ ዛሬ ደግሞ ድልድይ አፈረሰ ተባለ ?"
"እንዲፈርስ በብልፅግና ፓርቲ ተፈቅዶለት መስሎኝ የአማራ ልዩ ሀይል ተቆጣጥሮት የነበረዉን ሰቆጣና ላሊበላን ለቆ እንዲወጣ ያደረጋችሁት።
አቅም ከጠፋ መምራት ካቃታችሁ በይፋ ተደራደሩና ህወሀት አገር መሆኑን አዉጆ እዚያዉ መቀሌ ይቀመጥልን ካልሆነ ግን የሀይል የተዋጊ ችግር በሌለበት ሀገርን የማዉደም አማራን በቁም የመቅበር ሴራችሁ እናንተንም ወደገሀነብ እንደሚልክ አትዘንጉ።"
"እንዲፈርስ በብልፅግና ፓርቲ ተፈቅዶለት መስሎኝ የአማራ ልዩ ሀይል ተቆጣጥሮት የነበረዉን ሰቆጣና ላሊበላን ለቆ እንዲወጣ ያደረጋችሁት።
አቅም ከጠፋ መምራት ካቃታችሁ በይፋ ተደራደሩና ህወሀት አገር መሆኑን አዉጆ እዚያዉ መቀሌ ይቀመጥልን ካልሆነ ግን የሀይል የተዋጊ ችግር በሌለበት ሀገርን የማዉደም አማራን በቁም የመቅበር ሴራችሁ እናንተንም ወደገሀነብ እንደሚልክ አትዘንጉ።"