-
- Senior Member
- Posts: 12591
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact:
የታማኝ በየነ እህት ቤት ተዘረፈ የሚለው ዜና ከወሎ ረሃብ የተሻለ የሚዲያ ሽፋን አግኝቷል:: ለምን ?
ረሀቡ እና መፈናቀሉ ጎንደር ላይ ቢሆን ታማኝ መጥቶ በስሜት አልቅሶ አስለቅሶ የክልሉ ሚዲያም ሽፋን ሰጥቶት የክልሉ ባለሀብት የገንዘብ ማሰባሰቢያ መድረክ በክልል እና አዲስ አበባ ተዘጋጅቶ ጎፈንድሚ ተከፍቶ በቂ እርዳታ አድርገው ሰዎቹን ያቋቁሙ ነበር ያው ግን ችግሩ የተከሰተው ወሎ ሆነ ምን ዋጋ አለው። በቅርቡ በድብቅ የተቀዳው የአገኘሁ ተሻገር እና የታማኝ በየን ንግግርም የሚያሳየው የአማራን ክልል ቀጥ አድርጎ የያዘው ጎንደሬ እንጂ ወሎዬው እና ጎጃሜው ፈሪ ነው ብለው ነው ድምዳሜ ላይ የደረሱት ::
-
- Senior Member
- Posts: 11800
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Re: የታማኝ በየነ እህት ቤት ተዘረፈ የሚለው ዜና ከወሎ ረሃብ የተሻለ የሚዲያ ሽፋን አግኝቷል:: ለምን ?
እነዚህ አማሮች እንዴት ጨካኝ ናቸው
አጋሜን ተሻግረው ወሎ መድረሳቸው።
አጋሜን ተሻግረው ወሎ መድረሳቸው።
-
- Senior Member
- Posts: 12591
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact:
Re: የታማኝ በየነ እህት ቤት ተዘረፈ የሚለው ዜና ከወሎ ረሃብ የተሻለ የሚዲያ ሽፋን አግኝቷል:: ለምን ?
ሰሚ አጣን እንጂ ጫማ መላስ ከዘር ወደ ዘር ይተላለፋል ብለን ተናግረን ነበር ::
የታማኝ በየነ ዘመድ
የታማኝ በየነ ዘመድ
-
- Senior Member
- Posts: 11800
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Re: የታማኝ በየነ እህት ቤት ተዘረፈ የሚለው ዜና ከወሎ ረሃብ የተሻለ የሚዲያ ሽፋን አግኝቷል:: ለምን ?
Mujahideen Thomas Hagos aka Yaballo - That’s is a photo of the traitor Hayla Selasse Gugsa. He first slaved to fascist Italy and then came back to the king crawling like a crab with a rock on his back. So are kiffu agames.