Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 12531
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

የታማኝ በየነ እህት ቤት ተዘረፈ የሚለው ዜና ከወሎ ረሃብ የተሻለ የሚዲያ ሽፋን አግኝቷል:: ለምን ?

Post by Thomas H » 16 Sep 2021, 21:44

ረሀቡ እና መፈናቀሉ ጎንደር ላይ ቢሆን ታማኝ መጥቶ በስሜት አልቅሶ አስለቅሶ የክልሉ ሚዲያም ሽፋን ሰጥቶት የክልሉ ባለሀብት የገንዘብ ማሰባሰቢያ መድረክ በክልል እና አዲስ አበባ ተዘጋጅቶ ጎፈንድሚ ተከፍቶ በቂ እርዳታ አድርገው ሰዎቹን ያቋቁሙ ነበር ያው ግን ችግሩ የተከሰተው ወሎ ሆነ ምን ዋጋ አለው። በቅርቡ በድብቅ የተቀዳው የአገኘሁ ተሻገር እና የታማኝ በየን ንግግርም የሚያሳየው የአማራን ክልል ቀጥ አድርጎ የያዘው ጎንደሬ እንጂ ወሎዬው እና ጎጃሜው ፈሪ ነው ብለው ነው ድምዳሜ ላይ የደረሱት ::

Selam/
Senior Member
Posts: 11551
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የታማኝ በየነ እህት ቤት ተዘረፈ የሚለው ዜና ከወሎ ረሃብ የተሻለ የሚዲያ ሽፋን አግኝቷል:: ለምን ?

Post by Selam/ » 17 Sep 2021, 00:17

እነዚህ አማሮች እንዴት ጨካኝ ናቸው
አጋሜን ተሻግረው ወሎ መድረሳቸው።


Thomas H
Senior Member
Posts: 12531
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Re: የታማኝ በየነ እህት ቤት ተዘረፈ የሚለው ዜና ከወሎ ረሃብ የተሻለ የሚዲያ ሽፋን አግኝቷል:: ለምን ?

Post by Thomas H » 17 Sep 2021, 00:30

ሰሚ አጣን እንጂ ጫማ መላስ ከዘር ወደ ዘር ይተላለፋል ብለን ተናግረን ነበር ::


የታማኝ በየነ ዘመድ

Selam/
Senior Member
Posts: 11551
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የታማኝ በየነ እህት ቤት ተዘረፈ የሚለው ዜና ከወሎ ረሃብ የተሻለ የሚዲያ ሽፋን አግኝቷል:: ለምን ?

Post by Selam/ » 18 Sep 2021, 10:44

Mujahideen Thomas Hagos aka Yaballo - That’s is a photo of the traitor Hayla Selasse Gugsa. He first slaved to fascist Italy and then came back to the king crawling like a crab with a rock on his back. So are kiffu agames.






Thomas H wrote:
17 Sep 2021, 00:30
ሰሚ አጣን እንጂ ጫማ መላስ ከዘር ወደ ዘር ይተላለፋል ብለን ተናግረን ነበር ::


የታማኝ በየነ ዘመድ

Post Reply