The journalism lecture at Dilla university, Getachew Misganaw Alemu, has a 4 month old child. I don't know why he decided to go to a war front so soon after the birth of his child. But the fact is that 100s of thousands children will be fatherless because of this war. Abiy Ahmed has refused for a negotiated solution for almost 11 months. Did he include these 100s of thousands children in his cost benefit analysis?
It is mind boggling that people who live in the west are insisting the war should continue while protecting their children in the west! They are happy if another 100 thousand children become fatherless as long as the war continues.
ዜና እረፍት
...........
የዲላ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ኮሙዩኒኬሽን ትምህርት ክፍል መምህር የሆኑት መ/ር ጌታቸው ምስጋናው ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት ሞራል ለመሆን እና ሀገራዊ ግዴታቸውን ለመወጣት ግንባር በተሰማሩበት ሕይወታቸው በማለፉ ዩኒቨርሲቲው የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ለመግለጽ ይወዳል።
የባልደረባችንን ነፍስ አምላክ በሰላም ያሳርፍ እያልን ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እና ለመላው የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ መጽናናትን እንመኛለን።
ለሀገር ክብር መሞት ታላቅ ጀግንነት ነው!
..........
ለወገናዊ አጋርነትና ለሀገራዊ አለኝታነትዎ÷
*"የመ/ር ጌታቸው ምስጋናው ወዳጆች" የሚል የቴሌግራም ግሩፕ አባል ይሁኑ÷
*ለድጋፍ የተከፈተ ሂሳብ ቁጥር; የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000430506947.
Please wait, video is loading...
https://www.facebook.com/getachew.misganaw.37