-
- Member+
- Posts: 9268
- Joined: 15 Jan 2009, 14:09
-
- Member+
- Posts: 7993
- Joined: 29 Jan 2020, 21:44
-
- Member
- Posts: 4080
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: የወንድማማቾች ጦርነት አትበሉት እየተባለ ነው። የወንድማማቾች ጦርነት ነው ከተባለ፣ ተኩሶ አይገድልም፣ ይተቃቀፋል እንጂ። ይህ ደግሞ አይፈለግም።
I have yet to find a convincing reason why Tigreans have so much hate towards the Amhara people. Can anyone explain?
-
- Member
- Posts: 4311
- Joined: 30 Aug 2016, 03:47
Re: የወንድማማቾች ጦርነት አትበሉት እየተባለ ነው። የወንድማማቾች ጦርነት ነው ከተባለ፣ ተኩሶ አይገድልም፣ ይተቃቀፋል እንጂ። ይህ ደግሞ አይፈለግም።
የ"ፕርክሲ" ጦርነት መሆኑ ቅድሚያ ይሰጠዋል፣
ቴድሮስ የመንደር ጦርነቱ ላይ ብቻ ያተኮረ ይመስላል፣ ለምን?
ዐብይ "ሸትል ዲፕሎማ"ሲ የሚያደርገው ሕውሐትን የሚጋልቡት ላይ በማተኮር ነው ።
የቱርክ "ድሮኗም" ቢሆን የምትፈለገው ከሕዉሐት በላይ ለሆነው ጉዳይ ነው፣
"ሕውሐት ጠመንጃ ማውረድና እጅ መስጠት አለባቸው።" (Prof. Beruk)
ሦስተኛ ሐሳብ በአሁኑ ጊዜ የሚጨበጥ አይደለም፣
ቴድሮስ "ተረኛ" የሚለው ጉዳይ ጥሩ "ጥያቄ" ነው።
-
- Member+
- Posts: 8533
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: የወንድማማቾች ጦርነት አትበሉት እየተባለ ነው። የወንድማማቾች ጦርነት ነው ከተባለ፣ ተኩሶ አይገድልም፣ ይተቃቀፋል እንጂ። ይህ ደግሞ አይፈለግም።
አሸባሪው ጁንታ ዎንድሜ eden/Sarcasm/AbyssiniaLady ኡጁን ሰጠ፣ ተንበረከከ፣ በማይካድራና በሰሜን እዝ ጦር ላይ ያደረስኩት ግፍ ሁለተኛ አይደግመኝም ይቅርታ ጠይቄለሁ አለ። ታምኑታላችሁ?? ኡኔ አላምነውም። የዓድዋ ልጆች አይታመኑም።
-
- Member+
- Posts: 9268
- Joined: 15 Jan 2009, 14:09
Re: የወንድማማቾች ጦርነት አትበሉት እየተባለ ነው። የወንድማማቾች ጦርነት ነው ከተባለ፣ ተኩሶ አይገድልም፣ ይተቃቀፋል እንጂ። ይህ ደግሞ አይፈለግም።
ተንታኙ በሁሉም በኩል ያሉትን መሪዎች ነው የሚተቸው። ይህም፣ ደብረፅዮንን ይጨምራል
የሚተቹበትም አንዱ ጉዳይ፣ ከላይ የጠቀስከው ነው። ይህ ማለት እሳቸውን እና መምግስታቸውን እንጂ ህዝቡን አያስተችም። ህዝቡን ማንቃት ሲገባህ መወንጀልህ የህዝብ ተኮሩ አስፈሪ ፕሮፓጋንዳ ሰለባ መሆንህን ያሳብቃል። በየቀኑ የምታስተጋባው ይህኑ የወንድማማቾችን እልቂት የሚጋብዝ ነው።
አምነህበት ሳይሆን፣ ፕሮፓጋንዳው ሞራልህን ዝቅ ስላረገውና ህሊናህን ስላሳጣህ እንዲሁም በራስህ አእምሮ ማሰብን ስለነሳህ፣ ለሃገር እና ህዝብ የረዳህ ይምሰልህ እንጂ፣ ግን ሃገር እየገዘገዝክ መሆንህን አልተረዳህም።
ኢልማክኑን ተብዬው ግልብም፣ ከላይ የጠየቀውን ጥያቄ ማንሳቱ፣ የፕሮፓጋንዳው ተጠቂ መሆኑ ነው።
ዲጂታል ብሎ መርዝ ሲረጭ የሚውል ከንቱ፣ ኢትዮጵያን በማባላት ኤርትራ ትጠቀማለች የሚል የተልካሻ ፕሮፓጋንዳ ተጠቂ ነው።
-
- Senior Member
- Posts: 12657
- Joined: 02 Aug 2018, 22:59
Re: የወንድማማቾች ጦርነት አትበሉት እየተባለ ነው። የወንድማማቾች ጦርነት ነው ከተባለ፣ ተኩሶ አይገድልም፣ ይተቃቀፋል እንጂ። ይህ ደግሞ አይፈለግም።
Read what the terrorist agame eden/Sarcasm/AbyssiniaLady did to the Oromo soldiers during the Badme war. Now he wants his victims to call him a "brother." This terrorist agame knows no shame. HAHAHAHAHA