Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

የ2014 አዲስ ዓመት ታስቦ ቢውልስ?

Post by sarcasm » 10 Sep 2021, 11:58

የ2014 አዲስ ዓመት ታስቦ ቢውልስ?
አገር በጦርነት እየታመሰች፥ ዜጎች ከቀያቸው እየተፈናቀሉ፣ ኢኮኖሚያችን ደቆ፣ ኑሮ ጣሪያ ነክቶ፣
በምን ተደስተን ነው እንኳን አደረሰን የምንባባለው?
Please wait, video is loading...